ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ እስልምናዎች ጉዳይ ምክር ቤት ላይ ትችት መሠንዘር ከጀመረ ቆይቷል፡፡ በያዝነው ወር ግን ተቃውሞዎች ቀጥለው በአንዳንድ ቦታዎች ረብሻን አስነስቷል፡፡ የጉዳዮችን መንስኤ ለማወቅና አንዳንድ ነጥቦችን ለማንሳት ወደ ዝግጅት ክፍላችን የመጣውን ጋዜጠኛና ፀሐፊ አህመዲን አማልን አነጋግረናል፡፡ ጥያቄያችሁ ምንድነው? የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ም/ቤት…
Read 3987 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የነጋዴ ስራ፤ የተወደዱ ነገሮችን እየፈለገ ዋጋቸው እንዲቀንስ ማድረግ ነው “የነጋዴ ስራ፤ የተወደዱ ነገሮችን እያፈላለፈገና እያሰሰ ዋጋቸው እንዲቀንስ ማድረግ ነው” ብሎ መናገር ለፈተና ያጋልጣል። ለምን እንደሆነ የምታውቁ ይመስለኛል። ሰዎች ብዙ፤ እንዲህ አይነትቱ አባባል፤ “ጨርሶ የማይታመን ቅዠት ነው” ብለው ያስባሉ። “ያስባሉ” ከማለት…
Read 4613 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኮ.ል አጥናፉ አባተ ይቅርታ አልጠየቀም። “ከዚያ በኋላ አላየሁትም” “ጄነራል አማን አምዶም ለ60 ባለስልጣናት መገደል ምክንያት ሆነዋል” በኢትዮጵያ ረዥም ታሪክ ውስጥ፤ ስልጣን የሚመነጨው ከህዝብ ሳይሆን ከጠመንጃ ወይም ከሃይል እንደነበረ በመጥቀስ የአፄ ሃይለስላሴን መንግስት ይኮንናሉ - ኮ.ል መንግስቱ ሃይለማሪያም (አዲስ ያሳተሙት መፅሃፍ…
Read 5898 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኢትዮጵያ፤ “አፈና ከገነነባቸው 50 አገራት አንዷ ነች” - ኢአይዩ “የጭቆና አገር ለመሆን አፋፍ ላይ ደርሳለች” ሄሪቴጅ ፋውንዴሽን “ነፃነት በእጅጉ ከተሸረሸረባቸው 5 አገራት አንዷ ነች” ፍሪደም ሃውስ መንግስት፤ የምንመኘውን ያህል አሟልቶ፤ የዜጎችን ነፃነት ባያከብር እንኳ፤ ቢያንስ ቢያንስ በታጋሽነትና በመቻቻል መንፈስ ትችቶችን…
Read 3668 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ተቃዋሚዎች “ደካማ” ናቸው ቢባልም ህገ-መንግስታዊ መብታቸው ሊከበር ይገባል ከሁለት ሳምንት በፊት የአቶ በረከት ስምኦን መጽሐፍ በሆነው “የሁለት ምርጫ ወጐች” ላይ ያቀረብኩትን አስተያየታዊ ጽሑፍ አንብቤዋለሁ ያሉት አብዲ.መ የተባሉ ግለሰብ ባለፈው ቅዳሜ “ቻይናው ኢህአዴግ ስንት ዓመት ይኖራል?” የሚል ምላሽ አስነብበውናል፡፡ “የአላዛር ኬ.…
Read 3038 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአገራችን ፓርቲዎች መመሳሰል እንደመንትዮች ነው “ከ80 ሚሊዮን ህዝብ ውስጥ፤ ብልህነትና ብቃት የያዙ ዜጎች ሊጠፉ አይችሉም” የምንል ከሆነ ደግሞ፤ ዋናው ችግር የነፃነት እጦት ነው ወደሚል መደምደሚያ መሄድ ሊኖርብን ነው። በሌላ አነጋገር፤ ጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲ ከሌለ፤ ሰበቡ ሌላ ሊሆን አይችልም - አንድም…
Read 3083 times
Published in
ነፃ አስተያየት