ነፃ አስተያየት
“በጥበብህ ሚዛን” ተጠቀም። ሁሉም ነገር በልኩ ይሁን። ምትኩ (ወልደ ሕይወት) የተሰኘው ፈላስፋ፣ ይህን አስተምሯል። “ፍጥረታችን የተወሰነች ናት፤ ከወሰኗም ልንወጣ አይገባም” ይላል።የሰዎችን ትምህርትና መጻሕፍት፣ ሳንመረምር በችኮላ አምነን ልንቀበላቸው አይገባንም። … በችኮላም ሐሰት ነው አንበል።የታላላቆችህን ምክር ስማ። … ጥበባቸውንም አትናቅ። … ነገር…
Read 8069 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኦፌኮ በአንድ ሰው የበላይነት የሚዘወር ፓርቲ ነው እኔ ለህወኃት ምንም ዓይነት ሩህሩህ ልብ የለኝም እኛ የመገንጠል ጥያቄ ከኦነግ ጋር ተጋርተን አናውቅም ባለፈው ሰሞን የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ)፤ የሽግግር መንግስት እንዲመሰረት የሚጠይቅ መግለጫ አውጥቶ ነበር። መግለጫው አንዳንድ የፓርቲው አመራሮች ሳያውቁት የወጣ…
Read 5977 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሕወሓት የገባበት ወጥመድ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደርና የአፍሪቃ ጉዳዮች ስቴት ሴክረታሪ ሆነው ያገለገሉት ቲቦር ናዥ ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ አሸባሪው ሕወሓት እያደረገ ያለውን መስፋፋት ቁልጭ አድርገው አስቀምጠዋል፡፡#ሕወሓት ከዋናው ደጀን በጣም ርቋል፡፡ ልክ የሂትለር ጦር ራሺያ ውስጥ ገብቶ እንደቀለጠው ሁሉ፣ድርጅቱ ተመሳሳይ እጣፈንታ…
Read 8463 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ጦርነቱ በሚቆምበት ዙሪያ ከኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋር መምከራቸውን የሚገልፁት የአሜሪካ መንግስት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ጄፌሪ ፌልትማን፤ ከሰሞኑ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው ወደ ሃገራቸው ሲመለሱ በተልዕኳቸው ዙሪያ ለጋዜጠኞች ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ይህን…
Read 1763 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ተፈጥሮን አስተውለህ ትምህርትን መርምረህ የምትረዳ አዋቂና ጥበበኛ ከሆንክ፣ በመልካም ምግባርና በሙያ ብልሃት የምትተጋ ከሆንክ፣ ኑሮህ ይደላል፣ ሕይወትህ ይጣፍጣል፤ ያስደስታል። “የፈጣሪያችን ምሳሌም ትሆናለህ”። (የፈላስፋው የወልደሕይወት አባባል ነው - የሰውን ክቡርነት ለመግለፅ፣ መልካሙንም መንገድ ለማስተማር የፃፈው)። የሰው ተፈጥሮ፣ከሁሉም ፍጥረታት የላቀ፣ወደ ፈጣሪ እጅግ…
Read 6916 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በትርምስ መሃል፣ ፀንቶ ለመቆም የቻለ ሰው።በጭፍን መስማማት ሰላም አይደለም፤ በጭፍን ማፈንገጥም ጀብድ አይሆንም።ራቀ ዘገየ ብለህ ከውጥንህ ከመንገድህ የማትወጣ፣ ፅኑ አላማ ጠባቂ!ማሰብ ሌላ፣ መብሰልሰል ሌላ! በሕልም መተለም ሌላ፣ በሕልም መነሁለል ሌላ!ስኬትን ትሸጋገርበታለህ። እንቅፋትን ትሻገረዋለህ። ሐውልትና መቃብር አይደሉም።የሰራኸው ሊሰበር ይችላል፤ መንፈስህ ግን…
Read 1284 times
Published in
ነፃ አስተያየት