ነፃ አስተያየት
ማስፈንጠሪያአገረ መንግሥቱን በማይናወጥ መሰረት ላይ ለማቆም፤ ልዩነቶችን በንግግር ለመፍታት የሚያስችል የውይይት መድረክ ማመቻቸት አስፈላጊ እንደሆነ አያጠያይቅም፡፡ ከሁለት ዐሥርተ ዓመታት በላይ አምባገነናዊ አገዛዝ ጭኖብን የከረመው ሕወሓት፣ ጊዜውን ጠብቆ፣ ወደ ዳር መገፋቱ ደግሞ አገራዊ መቃቃርን በሰላማዊ መድረክ ለመፍታት ትልቅ ዕድል ከፍቷል፡፡ይህን መሰሉ…
Read 2009 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የአገራዊ ምክክር አላማ፣ “አንድ ሁለት ሕጎችን ለማሻሻል ብቻ” ሊሆን ይችላል፡፡ የምርጫ ህግ ማሻሻል፣ አንድ ምሳሌ ነው፡፡ ቁጥብ ነው፡፡ሕግ መንግስትን እስከ መቀየር የሚንደረደር የምክከር ዓይነትም አለ፡፡ “ ስር ነቀል አብዮት” ለመሆን ይዳዳዋል- ሁሉንም ነገር በአንዴና በቀላሉ ቀይሮ ለመገላገል፡፡ በለዘብታ ጀምሮ፣ ቀስ…
Read 11512 times
Published in
ነፃ አስተያየት
1. በቅዠትና በስካር ፉክክር የጦዘ ዘመን።ለመመካከርና ለመግባባት ምን ያስፈልጋል? 1ኛ. መካበበር፣ 2ኛ. የወደፊት አላማ ላይ ማነጣጠር፣ 3ኛ. ዋና ዋና ቁምነገሮች ላይ ማተኮር፣…በእውቀትና በጥበብ፣ በቅንነትና በልኩ፣ በጨዋነትና በስርዓት ማከናወን ከተቻለ፣ “ምክክር”፣ ጠቃሚና ውጤታማ ሊሆን ይችላል - በጥረትና በፅናት።ግን፣ ብዙ ችግሮችና እንቅፋቶች…
Read 2874 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 29 January 2022 00:00
"ሰለፊ-ውሀቢያዎች" እና “የድምፃችን ይሰማ” ትግል (ታሪካዊ ቅኝት)
Written by በአብዱልከሪም ተመስገን (በድሬደዋ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ መምህር)
የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የትግል እንቅስቃሴ ወይም በአብዛኛው ኢትዮጵያውያንና ህዝበ ሙስሊም ዘንድ “ድምፃችን ይሰማ” በሚል የሚታወቀው ሰላማዊ የመብት ጥያቄ ትግል፣ በዘመነ ህወሓት/ኢሕአዴግ ከተከሰቱ ህዝባዊ ትግሎችና አመፆች፣ በሥርዓቱ ላይ ባሳደረው ከፍተኛ ጫናና በትግሉ እርዝማኔ (ከ2004 - 2010)፣ በመጀመሪያ ተርታ ከሚመደቡት ውስጥ አንዱ ነበር…
Read 1759 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ስም፣ የ”ማንነት” ታፔላ ነው - የሃሳብና የባሕርይ ገላጭ? ወይስ፣ እንደ ታርጋ ቁጥር ትርጉም አልባ፣ መለያ ምልክት ይሆን? “ስሞች ሁሉ እኩል ናቸው” ያስብላል።ከአቶ እስከ ፊልድ ማርሻል፣ ከወይዘሮ እስከ ፕሬዚዳንት ድረስ፣ የሰው ስያሜ፣ እንደ ማዕረግ፣ ማንነትን የሚጠቁም፣ የሹመት ማረጋገጫ ነው?የንጉሦች ስም ይቀየራል።…
Read 4746 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ጠ/ሚኒስትራችን ከአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጋር ተነጋገሩ? ዜናው ሲፈተት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድና የአሜሪካው 46ኛ ፕሬዚዳንት ጆሴፍ ባይደን ባለፈው ሰሞን በስልክ ተነጋገሩ የሚባለውን ዜና እዚህ ዋሽንግተን የምንገኘውም ከሰማነው በሁዋላ ጥሞና ይዘናል፡፡ እርግጥ ነው ዜናው ፈታ አድርጎናል፡፡ በውጭው ዓለም በሰልፍ የወጣንበት፣ አደባባይ…
Read 1411 times
Published in
ነፃ አስተያየት