ነፃ አስተያየት
ኢህአዴግ ሕገ መንግሥት አርቅቆ ቢነሣም ሕገ መንግሥታዊነትን አላሰፈነም የሕዝብ ብሶት ሲያይል ሽንገላና ጊዜያዊ መፍትሔዎች ቀልቡን አይስቡትም በሥርዓቱ በመሾምና ንብረት በማግበስበስ መካከል እምብዛም ልዩነት የለም ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ለበዓሉ ግርማ ሞት ምክንያት የኾነው፣ ‹‹ኦሮማይ›› በሚል ርእስ የጻፈው መጽሐፍ እንደ ኾነ ይታወቃል፡፡…
Read 10534 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ስለ ህዝባዊ ተቃውሞዎችና መንስኤያቸው ያብራራሉ ጭቆናን ለማጥፋት የሚደረግ ትግል ኖሮ አያውቅም ህዝብ ቋቱ ሲሞላ ነው አልችልም፤ በቃኝ ያለው አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ የተናገረው የሚያስደንቅ ነው በሦስት መንግስት ውስጥ አልፈዋል - ታዋቂው ምሁርና አንጋፋው ፖለቲከኛ ፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም፡፡ በአገራቸው ፖለቲካ ውስጥ ዛሬም…
Read 20627 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አንድበነገረ አስተሳሰብ ወይም በአስተሳሰብ ሕግ (ሎጂክ) ትምህርት ላይ አንድ የማስታውሰው ምሳሌ አለ፤‹‹ሚስትህን መደብደብ ትተሃል ወይ?›› የሚል ጥያቄ ነው፤ ጥያቄው የሚነሣው ጠያቂው አውቃለሁ ብሎ ከያዘው እውቀት ወይም እምነት ነው፤ ስለዚህም ጠያቂው የሚፈልገው ጥያቄ ለማስተላለፍና መልስ ለማግኘት አይደለም፤ ጠያቂው የሚፈልገው በጥያቄ መልክ…
Read 13936 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“---የታሰርኩት ኢትዮጵያ ሀገሬ ላይ ስለተንጠላጠልኩ እንጂ ወደ ወረዳበመውረዴ አይደለም። ከኢትዮጵያዊነት ወደ ጎሳ ወይ ወረዳ ወርጄ እገሌ ወረዳየእገሌ ነው፣ እገሌ ህዝብ ጠላት ነው፣ እነ እገሌ እንዲህ ናቸው ወዘተ ብዬ ወደህወሓት ደረጃ ብወርድ ኑሮ አልታሰርም ነበር---”“ወልቃይት የወልቃይት ነው፤ ወልቃይት የኢትዮጵያ ነው” የሚል…
Read 4541 times
Published in
ነፃ አስተያየት
· ሳንፈራረጅ በውይይት ችግሮቻችንን መፍታት አለብን· ጥያቄዎች ሳይወሳሰቡ በጊዜ መፈታት አለባቸው· ህዝብ መተንፈሻ ሲያጣ አደባባይ ይወጣል“ኢትዮጵያዊነት ላይ ስራ አልተሰራም”ዶ/ር ቆስጠንጢኖስ በርሄ (የኢኮኖሚ ባለሙያ)ህገ መንግስቱ በሚፈቅደው መሰረት የህዝብ ድምፅ መሰማት አለበት፡፡ የህዝብ ድምፅ በሚሰማበት ጊዜ በተለይ ህዝብ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ ሲፈልግ…
Read 6817 times
Published in
ነፃ አስተያየት
1- ለተቃውሞ አደባባይ በተወጣ ቁጥር ግጭቶችእየተከሰቱ፣የዜጎች ህይወት እንዳይጠፋና ንብረትእንዳይወድም ምን ይደረግ ይላሉ?ሀ) ህገ-መንግስቱን አክብሮ ማስከበር!ለ) የዳበረ የዲሞክራሲ ባህል ካላቸው አገራት ልምድመውሰድ!ሐ) ለሰዎች ህይወት ትልቅ ዋጋ መስጠት!መ) ተቃውሞውንም ምላሹንም ሰላማዊ ማድረግ!ሠ) ጥይት ከመተኮስ፤አስለቃሽ ጭስ መተኮስ!2- የጎንደር ነዋሪዎች ሰሞኑን ለ3 ቀናት ሰላማዊ…
Read 1222 times
Published in
ነፃ አስተያየት