ነፃ አስተያየት
ኢ/ር ይልቃል ጌትነት (የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር)የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ላለፉት 3 ወራት በአሜሪካና ካናዳ ባደረጉትየሥራ ጉብኝት ከየአገራቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር መወያየታቸውን ይገልጻሉ፡፡ ሰሞኑን ወደአገራቸው የተመለሱት ኢ/ር ይልቃል ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ጋር አጭር ቃለ-ምልልስ አድርገዋል፡፡የአሜሪካ ጉብኝትዎ አላማ…
Read 6376 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የተገባደደው 2008 ዓ.ም ለሀያ አምስት አመታት በዘለቀው የኢህአዴግ አገዛዝ የታሪክ ማህደር ውስጥ የሚመዘገበው ‹‹ነጃሳ አመት›› ተብሎ ነው፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ ኢህአዴግ ስልጣን ላይ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ እንደ ዘንድሮው ከትግራይ እስከ ኦሮሚያ፣ ከአማራ እስከ ደቡብ ክልል በተቀጣጠለና ደም ባፋሰሰ ህዝባዊ ቁጣና…
Read 6005 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ግጭቱ ይበርዳል፤ ያልፋል የሚል ተስፋ አለኝ”የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ፣እንደ ወትሮው ሁሉ በወቅታዊ የአገሪቱ ችግሮችና መፍትሄው ዙሪያ አንጋፋ ፖለቲከኞችን፣ ምሁራንን፣የሃይማኖት መሪዎችንና የአገር ሽማግሌዎችን አነጋግሯል፡፡ የውይይት መድረኩ ዓላማ፣በወቅታዊ የፖለቲካ ችግሮች ዙሪያ ሃሳቦችን በማንሸራሸር መፍትሄ ማፈላለግና መጠቆም ነው፡፡ እግረ-መንገዱንም እርስበርስ እንድንማማር ዕድል…
Read 4078 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለወቅታዊው ሀገራዊ ችግር የተሰነዘረ ግላዊ የመፍትሄ ሀሳብ)በአዲስ አበባ ማስፋፊያ ማስተር ፕላን ሰበብ በኦሮምያ ክልል ህዝባዊ አመጽ ከተነሳበት ጊዜ አንስቶ ሀገራችን ሰላም አጥታለች፤ በሰላም ነግቶ የሚመሽባት ሀገር መሆንዋ ቀርቶ፣ ወጣቶች ሲነጋ ወጥተው ሲመሽ የማይገቡባት ሀገር ሆናለች፡፡ በኦሮምያ አንድ ያለው የህዝብ ተቃውሞ፣…
Read 7931 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ነፃነት ብርቅ ነው፤ ዲሞክራሲ ሰማይ ነው” ዛሬ በምጥ ላይ ስለጣደን የጎሳ ፖለቲካ፤አያሌ ፀሐፍት ብዕር መዝዘዋል፡፡ ገጣሚያን ስንኝ አዋድደዋል፣ ዜመኞች አቀንቅነዋል፡፡ ሀገር አደጋ ላይ እንዳትወድቅ፣ ልዩነታችን አንድነታችንን እንዳይውጥ፣እኛም የዜግነታችንን እንዳቅሚቲ አበርክተናል፡፡ ግና ብዙ አልተደማመጥንም፡፡ በሀሳብ የማያምኑ ሁሉ፤ ድልን የሚለኩት በብረት ነውና…
Read 2254 times
Published in
ነፃ አስተያየት
· ለአገር ሲባል ከእልህ መውጣት አለብን· ከእርቅ በፊት ደም መፋሰሱን ማቆም አለብን· ማንም ኢትዮጵያዊ መሞት የለበትም· ምሁራን አማራጮችን ማሳየት አለባቸውየአለም እርቅና ሰላም ግብረ ሰናይ ድርጅት እንዴት ተመሰረተ?ከተመሰረተ ረጅም ጊዜ ሆኖታል፡፡ የዛሬ 17 ዓመት ነው ድርጅቱ የተመሰረተው፡፡ ከመስራቾቹ ብዙዎቹ ዛሬ በህይወት…
Read 1582 times
Published in
ነፃ አስተያየት