ነፃ አስተያየት
ባለፈው ሣምንት ‹‹Why Nations Fail›› በተሰኘ መጽሐፍ የታተቱ ሐሳቦችን መነሻ በማድረግ ጨዋታ ይዤ ልመጣ ቃል ገብቼ ነበር፡፡ ይኸው ቃሌን አክብሬ መጥቻለሁ፡፡ ይህን ቃል የገባሁበት ያለፈው ሳምንት ጽሑፌ መነሻ ሰበቡም የአቶ ዮሐንስ ሰ. ጽሑፍ ነበር። አቶ ዮሐንስ በወዲያኛው ሣምንት ያቀረቡት (እኔ…
Read 3118 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከዘረ-አዳም በሞገስና በጥበብ፤ በፍቅርና ልዕልና አንቱ ብዬ የማይበቃኝ ምናልባትም የእርሱን ታሪክ አሥቤና አንብቤ የማልጠግብለት አብርሃም ሊንከን፤ ዛሬም የፅሁፌ ክር መምዘዣ፣ የሃሳቤ መሥፈንጠሪያ ሊሆን ወድጃለሁ፡፡ ዓለማችን ምርጥ መሪዎችን አፍርታለች፤ ዴሞክራሲን ጨብጣለች ማለት የደፈረና የሞከረ ሰው፤ ከቶማስ ጀፈርሰን ቀመር ይነሣ እንጂ ገቢራዊነቱ…
Read 1759 times
Published in
ነፃ አስተያየት
- በየትም ሀገር ቋንቋን መሰረት ያደረገ ፌደራሊዝም አይመሰረትም- መንግስት “ችግሩን የፈጠረው የኔ ፖሊሲ ነው” ብሎ ማመንአለበት- የማንነት ጥያቄዎች የሚፈቱት ህዝብ የሚለውንበማድመጥ ነው- የችግሩ መፍቻ ቁልፍ ያለው በመንግስት እጅ ነውአቶ የሸዋስ አሰፋ ከ“ቅንጅት” ጀምሮ በፖለቲካ ውስጥ ንቁ ተሳትፎ ነበራቸው፡፡ በመቀጠልም የ“አንድነት”…
Read 5840 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 26 September 2016 00:00
‹‹መከፋፈል አያዋጣንም፤ አንድ መሆን አለብን››
Written by አቶ አበባው መሃሪ (የመኢአድ የቀድሞ ፕሬዚዳንት
- የወልቃይት ችግር ታሪክን መሰረት ያደረገ መፍትሄ ሊሰጠው ይገባል- በየሰው ደጅ ወታደር በማሰማራት መፍትሄ ማምጣት አይቻልም- መንግስት እየወሰደ ያለው እርምጃ ሌላ ችግር የሚወልድ ነው- የሃይማኖት አባቶች ይሄ ሁሉ ሲሆን የት ነው ያሉት?አቶ አበባው መሃሪ(የመኢአድ የቀድሞ ፕሬዚዳንትበእርስዎ ግምገማ የህዝብ ተቃውሞዎች መንስኤዎች…
Read 6228 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአገሪቱ ለተፈጠረው የፖለቲካ ቀውስ ምሁራን፣ ፖለቲከኞች፣ ዕውቅ ግለሰቦችና የአገር ሽማግሌዎች የመፍትሄ ሃሳብ የሚሉትን መሰንዘራቸውን ቀጥለዋል።ሃሳባቸው ጆሮ አግኝቷል ወይ ለሚለው እርግጠኛ መልስ መስጠት አይቻልም፡፡ ውጤቱን በሂደት የምናየው ይሆናል፡፡ አንድ ነገር ግን በእርግጠኝነት መናገርይቻላል፡፡ የመፍትሄ ሃሳቦቹ አሁንም መቀጠል አለባቸው፡፡ መንግስት በአዲሱ ዓመት…
Read 5273 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአገሪቱ ለተፈጠረው የፖለቲካ ቀውስ ምሁራን፣ፖለቲከኞች፣ ዕውቅ ግለሰቦችና የአገር ሽማግሌዎች የመፍትሄ ሃሳብ የሚሉትን መሰንዘራቸውን ቀጥለዋል፡፡ ሃሳባቸው ጆሮ አግኝቷል ወይ ለሚለው እርግጠኛ መልስ መስጠት አይቻልም፡፡ ውጤቱን በሂደት የምናየው ይሆናል፡፡ አንድ ነገር ግን በእርግጠኝነትመናገር ይቻላል፡፡ የመፍትሄ ሃሳቦቹ አሁንም መቀጠል አለባቸው፡፡ መንግስት በአዲሱ ዓመት…
Read 3929 times
Published in
ነፃ አስተያየት