ነፃ አስተያየት

Rate this item
(3 votes)
*ከጎንደር ለተፈናቀሉ የትግራይ ተወላጆች ተጠያቂው ኢህአዴግ ነው*እኛ ስንመረጥ “ኤፈርት”ን የፓርቲ ሳይሆን የህዝብ እናደርገዋለን*ከህወሓት የተሻለ የሰለጠነ ፖለቲካ ማራመድ እንፈልጋለን*ለወልቃይት ችግር የመጨረሻው አማራጭ ህዝበ ውሳኔ ነው የ”መድረክ” ግንባር መስራች የሆነው “አረና ትግራይ ለፍትህና ለሉአላዊነት” ፓርቲ ባለፈው ቅዳሜና እሁድ አራተኛ ጠቅላላ ጉባኤውንያካሄደ ሲሆን…
Rate this item
(5 votes)
የፖለቲካ ድርድር እንዲካሄድ ሲጠይቁ ከነበሩ ፖለቲከኞች አንዱ አቶ ልደቱ አያሌው ናቸው። በድርድሩ አስፈላጊነትና ሊያስገኝ የሚገባው ውጤት፣ የፓርቲዎች በአንድነት ለድርድር መቅረብና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ በአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ለቀረበላቸው ጥያቄዎች አቶ ልደቱ ተከታዩን ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ • በድርድሩ የኢህአዴግን ጥልቅ…
Rate this item
(1 Vote)
 ከውይይቱ ምን ይጠበቃል? በሀገሪቱ የተፈጠሩ ተቃውሞና ግጭቶችን ተከትሎ አንጋፋዎቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከገዥው ፓርቲ ጋር የድርድርና ውይይት መድረክ እንዲዘጋጅላቸው በተደጋጋሚ መወትወታቸው አይዘነጋም፡፡የመጀመሪያው የድርድርና የውይይት መድረክም ባለፈው ሳምንት በፓርላማ ተካሂዷል። አንዳንድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ውይይቶቹና ድርድሮቹ ለመገናኛ ብዙኃን ፍጆታ የሚውሉና የይስሙላ እንዳይሆኑስጋት ቢኖራቸውም…
Rate this item
(10 votes)
• ድሮ... አሜሪካን እየተሳደብንም ቢሆን፣ እርዳታ አይቀርብንም ነበር• (“የአሜሪካ ወዳጅነት መሆን ሌላ! የአሜሪካ እርዳታ መቀበል ሌላ!”)• ዘንድሮ... የእርዳታ ገንዘብ የዶናልድ ትራምፕ ኢላማ ውስጥ ገብቷል።• “ነገር ለሚፈልጉን፣ እርዳታ አንሰጥም”... እያሉ ነው - ሰውዬው።“ሌሎች አገሮች ላይ፣ ጫና አናደርግም። እንዲህ አድርጉ... እንዲያ ሁኑ…
Rate this item
(2 votes)
ከውይይቱ ምን ይጠበቃል?በሀገሪቱ የተፈጠሩ ተቃውሞና ግጭቶችን ተከትሎ አንጋፋዎቹ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከገዥው ፓርቲ ጋር የድርድርና ውይይት መድረክ እንዲዘጋጅላቸው በተደጋጋሚ መወትወታቸው አይዘነጋም፡፡የመጀመሪያው የድርድርና የውይይት መድረክም ባለፈው ሳምንት በፓርላማ ተካሂዷል። አንዳንድ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ውይይቶቹና ድርድሮቹ ለመገናኛ ብዙኃን ፍጆታ የሚውሉና የይስሙላ እንዳይሆኑስጋት ቢኖራቸውም አብዛኞቹ…
Rate this item
(3 votes)
አማዞን ላይ ይህንን አዲሱን ቬፐር የሚሉትን ሲጋራ ማጨሻ፣ “$4.99 ለመላኪያ የሚሆን ክፈልና ውሰድ” የሚል አነበብኩና እንደተባለው አዘዝኩ። ለማዘዝ ሁሌ እንደሚደረገው የክሬዲት ካርድ (Credit Card) ቁጥር ሰጠሁ። ከሁለት ቀናት በኋላ “ለመላኪያ $2.99 እንደገና እንጨምራለን” አሉ። ገርሞኝ ለሁለት ብር አልሟገትም ብዬ አለፍኩት።…