ነፃ አስተያየት
አገሬ ያንቺ ቅኔ፤ አይፈቱት ደረሰችግኝ ይተከላል፤ ሰው እየፈረሰ“ይባስ አታምጣ”፤ ብዙ ክፉ ነገር የገጠማቸው ሰዎች የሚያደርሱት ፀሎት ነው፡፡ሻሸመኔ ከተማ ላይ ሰው ተዘቅዝቆ ሲሰቀል የከተማው ነዋሪዎች ይባሰ አታምጣ ብለው ፀልየው ሊሆን ይችላል፡፡ ለፖለቲካ አላማና ግብ ድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ በተገደለ ጊዜ፣ ሻሸመኔ በአጥፊዎች…
Read 2347 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ሠላም በህግ በፀደቀ ቻርተር ወይም በቃልኪዳን ሰነዶች ላይ ሳይሆን በሰዎች ልቦናና ጭንቅላት ላይ ነው ፀንቶ የሚኖረው ይላሉ፤ የአሜሪካው 35ኛ ፕሬዚዳንት ጆን ኤፍ ኬኔዲ፡፡ምሁሩ የፖለቲካ ሰውና የነፃነት ታጋይ የነበሩት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም ከኢሳት ቴሌቪዥን ጋር በ2008 ዓ.ም. ባደረጉት ቃለምልልስ፤ በ1950ዎቹ በአሜሪካ…
Read 2645 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 18 June 2022 17:45
ይድረስ ለሼህ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
ክፍል 3:-መፍትሄው ሚድሮክን የሚመራ ቦርድ ማቋቋም ነው ውድ አንባብያን! ባለፉት ሁለት ሳምንታት በወጡት የአዲስ አድማስ ጋዜጣ እትሞች ላይ በዚሁ ርእስ ክፍል አንድ እና ክፍል ሁለት ጽሑፎች ለህትመት መብቃታቸው ይታወቃል። ለማስታወስ ያህል፤ ሳምንት በቀረበው ክፍል 2 በአቶ ጀማል ዘመን የተከናወኑ በጎ…
Read 1422 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የፍትህ እመቤት” ይሏታል። ትርጉሟ ወይም መልዕክቷ፣… እኛ “በሕግ አምላክ” ከምንለው አገላለፅ ጋር ይቀራረባል። እንዲህ ዓይነት ስያሜዎችና ምስሎች፣ አንድ ልዩ ባሕርይ አላቸው። የተማረውንና መሃይሙን ሁሉ ወደ “እኩልነት” ያጠጋጋሉ። እንደ ኪነጥበብ ናቸው። የፍርድ ቤትና የዳኝነት ሥርዓትን፣ የህግ እና የፍትህ መርሆችን፣… በብዙ ቃላት…
Read 9772 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አዲስ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች የአመራረጥ መንገድን ለኢትዮጵያ ፖለቲካ እያስተዋወቀ የሚገኘው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)፤ ለቀጣይ ሦስት ዓመታት ፓርቲውን የሚመሩ እጩዎችን እያወዳደረ ነው፡፡ በተመሳሳይ የፓርቲውን የእለት ተእለት እንቅስቃሴ ለመምራትም አባላቱ ለሊቀመንበርነትና ለምክትልነት ሊቀመንበርነት እየተወዳደሩ ይገኛሉ፡፡ፓርቲውን ለቀጣይ ሶስት ዓመታት በሊቀመንበርነት ለመምራት…
Read 3119 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 18 June 2022 17:45
ይድረስ ለሼህ ሙሐመድ ሁሴን አሊ አል-አሙዲ
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
ክፍል 3:-መፍትሄው ሚድሮክን የሚመራ ቦርድ ማቋቋም ነው ውድ አንባብያን! ባለፉት ሁለት ሳምንታት በወጡት የአዲስ አድማስ ጋዜጣ እትሞች ላይ በዚሁ ርእስ ክፍል አንድ እና ክፍል ሁለት ጽሑፎች ለህትመት መብቃታቸው ይታወቃል። ለማስታወስ ያህል፤ ሳምንት በቀረበው ክፍል 2 በአቶ ጀማል ዘመን የተከናወኑ በጎ…
Read 1102 times
Published in
ነፃ አስተያየት