ነፃ አስተያየት

Rate this item
(55 votes)
• ሁሉም የኢትዮጵያ ብሔር፣ የአንድ አባትና እናት ልጆች ነው• አዳም የተፈጠረው ጎጃም፤ ኖህ መርከቡን ያሳረፈው አራራት ተራራ ላይ ነው• ስለ ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አጥንቼ አለሁ ይላሉ …ኑሮአቸውን በአሜሪካ ያደረጉት ታዋቂው የሥነፅሁፍ ምሁር ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሣ፤ የፃፉት‹‹የኦሮሞና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ››…
Rate this item
(5 votes)
“መንግስት እንደፈለገ ያድርገን ብለን ቁጭ ብለናል” በነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ልዩ ስሙ ‹ማንጎ› የተባለው አካባቢ፣በቤት ፍርስራሾች ተሞልቷል፡፡ ቦታው በጦርነት ወይም በተፈጥሮ አደጋ የወደመ ነው የሚመስለው፡፡ የወዳደቁ የቤት ፍራሽ እንጨቶች፣የተጨረማመቱ የቤት ክዳን ቆርቆሮዎች ለዓይን ይታክታሉ፡፡ በፍርስራሾቹ ጥጋጥጎች ላይ…
Rate this item
(11 votes)
• ሰላማዊ ትግል ትክክለኛው መንገድ ነው የሚል አቋም አለኝ• “ኢህአዴግ በሰላማዊ ትግል አይወርድም” የሚል ሃሳብ ስላለ ነው ሰዎች ተስፋ የሚቆርጡት• ህዝብ የሚተማመንበት ፓርቲ እስካልተፈጠረ ድረስ ለውጥ አይመጣምበሽብር ተከሰው በፍ/ቤት ነፃ ከተባሉ በኋላ ይግባኝ የተጠየቀባቸው የአረና ፓርቲ አመራር አቶብርሃ ደስታ ከሁለት…
Rate this item
(4 votes)
በወዲያኛው ሣምንት ከሚያውቀኝና ቸርነት ባልራቀው ሂስ ከሚያተጋኝ አንድ ወዳጄ ቤት ሄድኩ፡፡ ይህ ወዳጄ ማህለቅት የለሽ ራዕይና እንደ ላሊበላ ህንጻ በጥበብ የታነፀ አስተሳሰብ ያለው ነው፡፡ የሐሳብ ውሃ ልክ አድርጌ የምመለከተው ሰው ነው፡፡ ከእርሱ ጋር ስገናኝ፤ አጣዳፊ ተግባራዊ ምላሽ የሚፈልጉ በርካታ የቤት…
Rate this item
(9 votes)
(በተለይ ለአዲስ አድማስ )* የደርግ አባሎችና ርእሰ ብሔር የነበሩ ፍርዳቸውን ፈጽመዋል * መኢሶንና ወዝሊግን ከተከሳሾች መዝገብ ውስጥ እናስወጣ * መንግስቱ ኃይለማርያምን ለፍርድ ማቅረብ ይኖርብናል * ኢሕአፓ ደርግን መክሰስ ሙሉ ስራው አድርጎታልለሁለት አስርት ዓመታት ነዋሪነታቸውን በአሜሪካ ያደረጉት የህግ ባለሙያውና ፖለቲከኛው አቶ…
Rate this item
(8 votes)
መንደርደሪያየዚህ ጽሁፍ ዋና አላማ በሚያዝያ ወር 2008 በዋሺንግቶን ዲሲ አካባቢ የትዝታ ፈለግ መጽሐፌን ለማስመረቅ በተዘጋጁት ሁለት መድረኮች የታዘብኩትን ለማካፈል ነው::ከሚያዚያ 14 እስከ ሚያዝያ 24 ቀን 2008 በዋሺንግቶን ዲሲ አካባቢ በተለይም ሲልቨር ስፕሪንግ ሰነበትኩ። የጉዞዬ ዋና ምክንያት የትዝታ ፈለግ የተባለ የስብስብ…