ነፃ አስተያየት
ከአሜሪካና ከአውሮፓ ግድም፣ ለአገራችን ችግር የሚበጅ አንዳች መፍትሄ ወይም ድጋፍ ለማግኘት መመኘት፣ በጭራሽ ነውር አይደለም። በእውቀትም ሆነ በሃብት ቀድመው የደረጁ፣ በፖለቲካም ሆነ በኢኮኖሚ ስርዓታቸው የተሻሉ... በአጠቃላይ፣ በስልጣኔ ደህና የተራመዱ አገራት ናቸው - እነ አሜሪካ እነ እንግሊዝ። ከአርአያነታቸው በተጨማሪ፣ በተግባር የአገራችንን…
Read 2986 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ዓሳ ማጥመድ የፈለገ ሰው መቸም ምንም ቢሆን ዛፍ ላይ ይወጣል ተብሎ አይገመትም፡፡ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የዲሞክራሲ ስርአት በመገንባት፣ ሞጋችና መብቱን ጠያቂ ህዝብ መፍጠር ችያለሁ ብሎ ከፍ ባለ የኩራት ስሜት፣ የጀብዱ ስራውን ጠዋት ማታ የሚዘረዝር ገዢ ፓርቲና መንግስት፣ ህዝብ…
Read 4384 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ቃለ ምልልስ· በአብዮታዊ ዲሞክራሲ፣የህዝብ መብትና ነፃነት ይከበራል ማለት ዘበት ነው· ከ50 አመት በፊት በተነሳው ተቃውሞ፣ፖሊስ አስለቃሽ ጭስ ይጠቀም ነበር· በዚህ እንቅስቃሴ ውስጥ ዋነኛ ተዋናይ መሆን የነበረባቸው ምሁራኑ ናቸው· ህዝብ ብሶቱን ሲናገር አይዋሽም፤ህዝብ ያለው ሁሌም እውነት ነው ዶ/ር ንጋት አስፋው ይባላሉ፡፡…
Read 4582 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአንድ አገር የተዘረጋን ሥርዓት በምናይበት ጊዜ፣ በውስጡ የተሸከማቸውን ግድፈቶች ለመሻገር የሥርዓቱ ስያሜ በራሱ መፍትሔዎችን ሊጠቁም ይችላል፡፡ ለአብነት ያኽል፣ ‹‹ፍጹማዊ የዘውድ አገዛዝ›› ስንል፣ በአንፃሩ እንደ መፍትሔ፣ ‹‹ሕገ መንግሥታዊ የዘውድ አገዛዝ›› የሚለው ስያሜ በአእምሯችን ውስጥ ይከሠታል፡፡ ‹‹ዓምባገነናዊ ሥርዓት›› በምንልበትም ጊዜ፣ በአንፃሩ የዴሞክራቲክ…
Read 5273 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በአገሪቱ ለተፈጠረው የፖለቲካ ቀውስ ምሁራን፣ ፖለቲከኞች፣ ዕውቅ ግለሰቦችና የአገር ሽማግሌዎች የመፍትሄ ሃሳብ የሚሉትን መሰንዘራቸውን ቀጥለዋል። ሃሳባቸው ጆሮ አግኝቷል ወይ ለሚለው እርግጠኛ መልስ መስጠት አይቻልም፡፡ ውጤቱን በሂደት የምናየው ይሆናል፡፡ አንድ ነገር ግን በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል፡፡ የመፍትሄ ሃሳቦቹ አሁንም መቀጠል አለባቸው፡፡ መንግስት…
Read 3310 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባለፈው ሣምንት ‹‹Why Nations Fail›› በተሰኘ መጽሐፍ የታተቱ ሐሳቦችን መነሻ በማድረግ ጨዋታ ይዤ ልመጣ ቃል ገብቼ ነበር፡፡ ይኸው ቃሌን አክብሬ መጥቻለሁ፡፡ ይህን ቃል የገባሁበት ያለፈው ሳምንት ጽሑፌ መነሻ ሰበቡም የአቶ ዮሐንስ ሰ. ጽሑፍ ነበር። አቶ ዮሐንስ በወዲያኛው ሣምንት ያቀረቡት (እኔ…
Read 3127 times
Published in
ነፃ አስተያየት