ነፃ አስተያየት
የቤት ችግር ቢኖርብንም ገበሬ አፈናቅለው አንድ ክንድ መሬት አይስጡን!! ከአብዱራህማን አህመዲን፤ (የቀድሞ የፓርላማ አባል) ክቡር ሆይ!የአክብሮት ሰላምታዬን አቀርባለሁ፡፡ ዛሬ ይህቺን ማስታወሻ ለመጻፍ ያነሳሳኝ በዚህ ወቅት ባለዎት ስልጣን ለከተማችን አዲስ አበባ መስራት የሚገባዎትን በተመለከተ የማውቃትን ሃሳብ ለመወርወር በማሰብ ነው - ‘ያለውን…
Read 5824 times
Published in
ነፃ አስተያየት
አለመፈታታቸውን የገለፀው አረና ትግራይ ለዲሞክራሲና ለሉአላዊነት (አረና)፣ የዲሞክራሲ ምህዳሩ እንዲሰፋ ጠይቋል፡፡ በትግራይ የሚገኙ የፖለቲካ እስረኞች እስካሁን ሁለት የአረና አመራር አባላትን ጨምሮ መሠረቱን ኤርትራ አድርጐ የትጥቅ ትግል ሲያካሂድ የነበረው የትህዴን ሰባት አባላት አሁንም በትግራይ እስር ቤቶች በእስር ላይ እንደሚገኙ ፓርቲው ለአዲስ…
Read 1025 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከ30 ዓመት በኋላ ለአገሩ የበቃው የራዲዮ ጋዜጠኛው የተወለደው አዲስ አበባ ነው፡፡ ከዚያም ነፃ የትምህርት እድል በማግኘት ወደ ሶቪየት ህብረት አምርቶ፣ ጐርኪ የስነጽሑፍ ኢንስቲቲዩትን ተቀላቀለ፡፡ እስካሁን በታዋቂው ጐርኪ የስነጽሑፍ ኢንስቲቲዩት የተማሩ ኢትዮጵያውያን ሁለት ብቻ ናቸው፡፡ ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሣና የዛሬው እንግዳችን ናቸው፡፡…
Read 1464 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 10 December 2018 00:00
“ኦዴፓ የለውጥ ኃይል ስለሆነ ለመዋሃድ ወስነናል” አቶ ቶሎሳ ተስፋዬ (የኦብኮ ሊቀ መንበር)
Written by አለማየሁ አንበሴ
ቀደም ሲል በአቶ ሌንጮ ለታ የሚመራው የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዴግ) ከኦሮሚያ ክልል ገዥ ፓርቲ ኦዴፓ ጋር ውህደት የፈፀመ ሲሆን ከሰሞኑ ደግሞ ከተመሰረተ 22 ዓመታት ያስቆጠረው የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ (ኦብኮ) በተመሳሳይ ከኦዴፓ ጋር ውህደት ለመፈፀም ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ፓርቲው እንዴት እዚህ ውሳኔ…
Read 4520 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ፓርቲዎቹ የጀመሩት ውይይት ትልቋን ኢትዮጵያ ታሳቢ ያደረገ መሆን አለበት • ያለን ምርጫ መሰባሰብ አሊያም ተበታትኖ ዲሞክራሲን ማጨለም ነው በሃገር ውስጥም የነበሩ፣ ከውጪም የተመለሱ ከ80 በላይ የፖለቲካ ድርጅቶች የሃገሪቱን ፖለቲካዊ ሁኔታ ማሻሻል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከመንግስት ጋር ይፋዊ ውይት ጀምረዋል፡፡…
Read 1840 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 10 December 2018 00:00
ኢትዮጵያዊ እሴቶችን የሚገፈትረው የህወሓት ፖለቲካ
Written by ሚለር ተሾመ (በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ መምህር)
ይህን በወቅታዊ የአገራችን ማህበረ-ፖለቲካ ጉዳይ ላይ የሚያጠነጥን መጣጥፍ እንዳዘጋጅ መነሻ የሆኑኝ ሦስት አበይት ምክንያቶች ናቸው፤ እነሱም በቅርቡ በህወሓት ሊቀ መንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል የተሰጠው መግለጫ፣ የህወሓቱ ሥራ አስፈጻሚ አባል አቶ ጌታቸው ረዳ ከኤልቲቪ (LTV) ሾው አዘጋጅ ጋር ያደረጉት ቃለ ምልልስና…
Read 2741 times
Published in
ነፃ አስተያየት