ነፃ አስተያየት
“በትግራይ ምንም የተቀመጠ አዲስ አቅጣጫ የለም” የቀድሞ የህውሓት አንጋፋ ታጋይ የነበሩትና በአሁኑ ወቅት የአረና ትግራይ አባል የሆኑት ወ/ሮ አረጋሽ አዳነ፤ ከሰሞኑ44ኛው የህውሓት ምስረታ በዓል በመቐለ ሲከበር ተጋባዥ ከነበሩ እንግዶች አንዷ ነበሩ፡፡ከ18 ዓመታት መለያየት በኋላ ከህውሓት አመራሮች ጋር በዓሉን ያከበሩት ወ/ሮ…
Read 1897 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ይህችን መጣጥፍ እንዳሰናዳ ያነሳሱኝ ሁለት ምክንያቶች ናቸው፡፡ አንደኛ አሁን ያለንበትን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ችግር ለመፍታት፣ የብሄር ፖለቲካን ወይም አራማጆችን መርገምና የርዕዮት የዜግነት ፖለቲካን ማወደስ በቂ እንዳልሆነ ተገንዝበው፣ የርዕዮት (የዜግነት) ፖለቲካ አራማጆች በተግባር መራመድ መቻል አለባቸው ብዬ ማመኔ ነው፡፡ ሁለተኛ የብሄር…
Read 8575 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 17 February 2019 00:00
ቃለ ምልልስ “እርቅና ሠላም ለእኛ አዲስ ነገር አይደለም፤ ጣሊያንን ይቅር ያልን ህዝቦች ነን”
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
የእርቅና ሰላሙን ጉዞ የሚጓዘው 100 ሚ. ህዝብ ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ለብሔራዊ እርቀ ሰላም ኮሚሽን ሰብሳቢነት ብፁዕ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሱራፌልን እንዲሁም በምክትል ሰብሳቢነት ሎሬት የትነበርሽ ንጉሴን መሾማቸው ይታወሳል፡፡ በሹመቱ ዙሪያ ከብሔራዊ እርቀ ሰላም ኮሚሽን ምክትል ሰብሳቢዋ ሎሬት…
Read 3118 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኢትዮጵያን ከ50 ዓመታት በላይ የመሩት ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለሥላሴ፤ ለኪነ ጥበብ ልዩ ፍቅር እንደነበራቸው ይነገራል፡፡ ብሔራዊ ትያትር፣ አምባሳደር፣ ማዘጋጃ ቤት፣ አለ የስነ ጥበብ ማዕከልና ት/ቤት-ወዘተ- በእሳቸው ከተሰሩ የኪነጥበብ ማዕከላት ጥቂቶቹ ናቸው፡፡ ትምህርት በከፍተኛ ደረጃ በማስፋፋትም ንጉሱ ይታወቃሉ፡፡ በትምህርት የላቁ ወጣቶችን…
Read 1381 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“በህዝብ ጥቅም ላይ አይደራደርም፤ በሙስና ላይ ያለው አቋም ይታወቃል” በ13 ዓመት የታዳጊነት ዕድሜ ላይ ነበር ትምህርት አቋርጠው ወደ ትግል የገቡት - ወ/ሮ አሰፋሽ ፈንቴ፡፡ በ1977 ዓ.ም ከአቶ በረከት ስምኦን ጋር እዚያው በረሃ ትዳር መስርተዋል፡፡ አገሪቱ በአመጽ ስትታመስ በነበረችባቸው ያለፉት ዓመታት፣…
Read 10687 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 09 February 2019 12:27
ታሪክ እራሱን ቢደግምም እድል የሚሰጠን ለአንድ ጊዜ ብቻ ነው ከሙሼ ሰሙ
Written by Administrator
የዛሬ 9 ወር በምርጫ ዶ/ር አብይ ጠቅላይ ሚኒስቴር ያደረገው የኢህአዴግ ጉባኤን ተከትሎ የተዋቀረው አዲስ ካቢኔ በኃላፊነት ስራውን ከጀመረ 6 ወር አስቆጥሯል፡፡ ካቢኔው ከተዋቀረ በኃላ በወቅቱ መነሳት የሚገባቸው ጉዳዮች ቢኖሩም፣ ሂደቱን ገና በጥሬው መፈተሸ ገንቢ አለመሆኑ ግልጽ ነበር፡፡ ሂደቱን በጥሞና ተከታትሎ…
Read 1561 times
Published in
ነፃ አስተያየት