ነፃ አስተያየት
ላለፉት 9 ወራት በኦሮሚያ ክልል የቀጠለው ተቃውሞና ግጭት እንደ ሂዩማን ራይትስዎች ሪፖርት፤ ከ400 በላይ ሰዎችን ለህልፈት ዳርጓል፡፡ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) በበኩሉ፤ የሟቾች ቁጥር 600መድረሱን ይገልፃል፡፡ በሺዎች የሚቆጠሩ የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸውና ሌሎች ብዙ ሺዎች ደግሞ ግጭቶቹን ተከትሎ መታሰራቸው ይታወቃል፡፡ አሁንም…
Read 8484 times
Published in
ነፃ አስተያየት
*የኦሮሞ ህዝብ ለዲሞክራሲያዊ መብቶች የተዋደቀበት ዓመት ነው!*ህዝብን አልሰማህም ማለት ውጤቱ አደገኛ እንደሆነ የተማርንበት ዓመት!*ፖለቲካዊ ስርዓቱ እንዴት ኋላ ቀር እንደሆነ የተገነዘብንበት ዓመት ነው! ከኋላቀርነት ወደ ስልጣኔ በሽግግር ላይ ባለ አገር፣ አለመረጋጋት በጊዜው የሚያጋጥም ክስተት መሆኑን የዘርፉ ምሁራን አበክረው ይገልጻሉ፡፡ ያለ መረጋጋት…
Read 5651 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከአዘጋጁ፡- ባለፈው ሳምንት አቶ አሰፋ ጫቦ በቃለ-መጠይቅ መልክ በኢሜይል ከላክንላቸው ጥያቄዎች ለአንዱ፡ - “ሦስቱን መንግስታት በንጽጽር እንዴት ይገልጹዋቸዋል?” ለሚለው ሰፊና ዝርዝር ምላሽ ልከውልን ነበር፡፡ በአንድ ጊዜ ለማስተናገድ ባለመቻላችንም ቀሪውን ክፍል አሳድረነው ነበር፡፡ እነሆ ዛሬ አቅርበነዋል፡፡ አቶ አሰፋ ለሌሎች ጥያቄዎች የሰጡንን…
Read 4253 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከአዘጋጁ፡- ለአቶ አሰፋ ጫቦ በቃለ-መጠይቅ መልክ በኢሜይል ከላክንላቸው በርካታ ጥያቄዎች ውስጥ ለአራቱየሰጡትን ምላሽ ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ ሰሞኑን ደግሞ፡- “ሦስቱን መንግስታት በንጽጽር እንዴት ይገልጹዋቸዋል?” በሚልለላክንላቸው ጥያቄ፣ አስፋፍተውና በመጣጥፍ መልክ ምላሽ ሰጥተውናል፡፡ በአንድ ጊዜ ለማስተናገድ ብዙ በመሆኑ በሁለትክፍል እናቀርበዋለን፡፡ የመጀመርያው የመልሱን ክፍል እነሆ፡-“ያለፍክባቸውን…
Read 11839 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ለዓመታት ተጓተተ፤ ዋጋው ሦስት እጥፍ ሆነ እጣው ደግሞ በአድልዎ ባለፉት 11 ዓመታት 450 ሺ ቤቶች ተገንብተው፣ በሽያጭ ለነዋሪዎች እንዲተላለፉ ነበር የታቀደው፡፡ በየዓመቱ ከ40 ሺ በላይ ቤቶች መሆኑ ነው፡፡ በተግባርስ? አሁን የሚወጣው እጣ ተጨምሮበት፣ 180ሺ ቤቶች ናቸው ለነዋሪዎች ደረሱት (በዓመት 15ሺ…
Read 4179 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ሁሉም የኢትዮጵያ ብሔር፣ የአንድ አባትና እናት ልጆች ነው• አዳም የተፈጠረው ጎጃም፤ ኖህ መርከቡን ያሳረፈው አራራት ተራራ ላይ ነው• ስለ ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አጥንቼ አለሁ ይላሉ …ኑሮአቸውን በአሜሪካ ያደረጉት ታዋቂው የሥነፅሁፍ ምሁር ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሣ፤ የፃፉት‹‹የኦሮሞና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ››…
Read 39723 times
Published in
ነፃ አስተያየት