ነፃ አስተያየት
Sunday, 11 September 2016 00:00
የለውጥ ማዕበል ገፈት ቀማሽ ሳንሆን፣ ተቋዳሽ ለመሆን፣... የመፍትሄው ጅምር ይሄውና!
Written by ዮሃንስ ሰ.
አምናና ዘንድሮ፣ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ይበልጥ እየተጋጋለ፣ እየተበላሸና አስፈሪ እየሆነ የመጣው፣ በአጋጣሚ ይመስላችኋል? በየአገሩኮ፣ ተመሳሳይ ትዕይንቶችን እያየን ነው። ግራ እየተጋባን፣ እውነታውን በግልፅ ለማየት ፈርተን፣ ራሳችንን ለማታለል ካልፈለግን በቀር፣ የፖለቲካ ማዕበሉ፣ የአጋጣሚ ጉዳይ አይደለም። አስፈሪነቱ ደግሞ፣ ጭራና ቀንዱ አልያዝ ብሎ፣ ጨርሶ መፍትሄ…
Read 4170 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኢህአዴግ በ2007 ምርጫ መቶ ፐርሰንት ተመረጥኩ ባለ ማግስት መሬት አንቀጠጥቅጥ ሕዝባዊ ቁጣ እየናጠው ይገኛል፡፡ ህዝባዊ አመጹ በይዘቱም ሆነ በስፋቱ ታሪካዊ ሊባል የሚችል ገጽታን የተላበሰና በክልልና በጊዜ ያልተገደበ መጠነ ሰፊ እንቅስቃሴ ነው፡፡ ከዝቅተኛው የደህንነትና መለዮ ለባሽ ጀምሮ እስከ ከፍተኛው የመንግስት አካላት…
Read 13434 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ከገዢው ፓርቲ፣ከተቃዋሚዎችና ከሌላው ምን ይጠበቃል?• ብሔር-ተኮር ጥቃቶች የጥፋት መንገዶች ናቸው• ዴሞክራሲን ማዕከል ያላደረገ ተሃድሶ ጥፋት ነውየኦህዴድ፣ ብአዴንና ህውሓት ጥፋት በዚህ ዓመት የተከሰቱት ችግሮች በህዝቦች መካከል ሲወርድ ሲዋረድ አብሮ የዘለቀውን ባህል አጉልቶ ያሳየበት ሲሆን የኢህአዴግ ድርጅቶች ግን ትዝብት ውስጥ የወደቁበት…
Read 4469 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• መንግስት የህዝቡን ጥያቄ ‹‹ተልባ ቢንጫጫ በአንድ ሙቀጫ›› ማለት አይገባውም• ሰልፍ ወጥቶ መብቱን የሚጠይቅ ህዝብ፣መሳሪያ ሊተኮስበት አይገባም• ህዝቡ ህግ ማክበር አለበት፤ መንግስት የህዝቡን መብት ማክበር አለበት• ችግሮች በውይይት እንጂ በኃይል እርምጃ ዘላቂ መፍትሄ አያገኙምጀነራል ዋሲሁን ንጋቱ፤ ከቀዳማዊ ኃይለስላሴ ዘመነ መንግስት…
Read 4227 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኢ/ር ይልቃል ጌትነት (የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር)የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ላለፉት 3 ወራት በአሜሪካና ካናዳ ባደረጉትየሥራ ጉብኝት ከየአገራቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር መወያየታቸውን ይገልጻሉ፡፡ ሰሞኑን ወደአገራቸው የተመለሱት ኢ/ር ይልቃል ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ጋር አጭር ቃለ-ምልልስ አድርገዋል፡፡የአሜሪካ ጉብኝትዎ አላማ…
Read 6366 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የተገባደደው 2008 ዓ.ም ለሀያ አምስት አመታት በዘለቀው የኢህአዴግ አገዛዝ የታሪክ ማህደር ውስጥ የሚመዘገበው ‹‹ነጃሳ አመት›› ተብሎ ነው፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ ኢህአዴግ ስልጣን ላይ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ እንደ ዘንድሮው ከትግራይ እስከ ኦሮሚያ፣ ከአማራ እስከ ደቡብ ክልል በተቀጣጠለና ደም ባፋሰሰ ህዝባዊ ቁጣና…
Read 5990 times
Published in
ነፃ አስተያየት