ነፃ አስተያየት

Rate this item
(3 votes)
የዘንድሮው አሥረኛ የሰንደቅ አላማ ቀን ጥቅምት 6 ቀን 2010 ዓ.ም ይከበራል፡፡ የበዓሉን አከባበር አስመልክቶ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር አቶ አማኑኤልአብርሃም ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ፤የዘንድሮ በአል “ራዕይ ሰንቀናል ለላቀ ድልተነስተናል” በሚል መሪ ቃል ይከበራል ብለዋል።“የኢትዮጵያ ህዝብ የትግል ታሪክና የኢትዮጵያህዳሴ”…
Rate this item
(2 votes)
“እነሆኝ በእግዚአብሔርና እርሱ በቀባው ፊት መስክሩብኝ፡፡ የማንን በሬ ወስድሁ?”“የማንንም አልወሰድክ”“የማንንስ አህያ ወሰድሁ?”“የማንኛችንንም አልወሰድክ”“ማንንስ ሸነገልሁ?”“ማንንም አልሸነገልክም”“በማንስ ላይ ግፍ አደረግሁ?”“በማንኛችንም ላይ ግፍም አላደረክብንም”“ዓይኖቼንስ ለማሳወር ከማን እጅ ጉቦ ተቀበልሁ?” “ከሰው እጅ ምንም አልወሰድህም”ይህ በእግዚአብሔር፤ በእስራኤል ሕዝብና ለንግሥና በተቀባው በመጀመሪያው የእስራኤል ንጉሥ በሳኦል ፊት፣…
Rate this item
(12 votes)
ነገሮች እንደ ድሮ አይደሉም!ብዙ ጨዋ ሰዎች፣ የአገሪቱን ሁኔታ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተጋጋለ ሲበርድ፣ እያሰለሰ ‘ብቅ ጥልቅ’ ሲል፣ አልፎ አልፎ ‘እየረገበ ሲያገረሽ’ እያዩ፣... ተመሳሳይ ጥፋትና እርጋታ፣ ጭንቀትና እፎይታ እየተፈራረቀ ወደፊትም የሚቀጥል ይመስላቸው ነበር። ዛሬስ ይመስላቸዋል? እንግዲህ፣...‘ብሔር ብሔረሰብ’፣ ‘ቋንቋ’፣ ‘ባህል’... ምናምን እየተባለ፣…
Rate this item
(4 votes)
“የኛን ስልጣኔ ሊያሳይ የሚችለውንኢትዮጵያን እንስራ”ዲ/ን ዳንኤል ክብረት (ጸሃፊና ተመራማሪ)ለኔ ኢትዮጵያዊነት ማለት በተለያየ ጊዜ ድንበሯ ከፍም ዝቅም ሲል በኖረች ሀገር፣ ነገር ግን ብዙ አይነት ህዝቦች ዛሬ በስም የማናቃቸውና ወደ ሌላ ህዝብነት የተቀየሩትን ጨምሮ፣ በትውልድ ቅብብሎሽ ውስጥ ብዙ መስዋዕትነት ሲከፍሉባት፤ ለታሪኳ፣ ለእድገቷ፣…
Rate this item
(4 votes)
• ህገ መንግስቱ መብት ያረጋግጣል፤ በሌላ በኩል ፖለቲካው መብት ይነጥቃል• ባህላዊ የግጭት አፈታት መንገዶችን ማሳደግና ማስፋፋት ያስፈልጋል• የቴዲ አፍሮ “ኢንተርቪው” እንዳይተላለፍ መታገዱ ተገቢ አይደለም• የማታ ማታ አገሪቱን ሊታደጋት የሚችለው ወጣቱ ትውልድ ነውበአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌደራሊዝም መምህር የነበሩት እና በሰላም ደህንነት…
Rate this item
(0 votes)
መስከረም ከጠባ ወዲህ የኢትዮጵያ ሶማሌና የኦሮሚያ ክልሎች አዋሳኝ ድንበር ላይ በተፈጠረ ግጭት፣ በርካቶች ለሞት ሲዳረጉ፣ ከ22 ሺ በላይ ዜጎች መፈናቀላቸው ባለፈው ሳምንት መዘገቡ ይታወሳል፡፡ ለመሆኑ የድንበር ግጭቱ እንዴት ነው የተፈጠረው? የፌደራል ሥርአቱ የግጭት አፈታት ዘዴ ለምን አልተተገበረም? እንዴትስ ግጭቱን መቆጣጠር…