ነፃ አስተያየት
የዘንድሮው አሥረኛ የሰንደቅ አላማ ቀን ጥቅምት 6 ቀን 2010 ዓ.ም ይከበራል፡፡ የበዓሉን አከባበር አስመልክቶ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር አቶ አማኑኤልአብርሃም ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ፤የዘንድሮ በአል “ራዕይ ሰንቀናል ለላቀ ድልተነስተናል” በሚል መሪ ቃል ይከበራል ብለዋል።“የኢትዮጵያ ህዝብ የትግል ታሪክና የኢትዮጵያህዳሴ”…
Read 5908 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 07 October 2017 14:33
ሙሰኞች የማይጠግቡት ለምንድን ነው?
Written by ተመስገን ጌታሁን ከበደ (temesgengt@gmail.com)
“እነሆኝ በእግዚአብሔርና እርሱ በቀባው ፊት መስክሩብኝ፡፡ የማንን በሬ ወስድሁ?”“የማንንም አልወሰድክ”“የማንንስ አህያ ወሰድሁ?”“የማንኛችንንም አልወሰድክ”“ማንንስ ሸነገልሁ?”“ማንንም አልሸነገልክም”“በማንስ ላይ ግፍ አደረግሁ?”“በማንኛችንም ላይ ግፍም አላደረክብንም”“ዓይኖቼንስ ለማሳወር ከማን እጅ ጉቦ ተቀበልሁ?” “ከሰው እጅ ምንም አልወሰድህም”ይህ በእግዚአብሔር፤ በእስራኤል ሕዝብና ለንግሥና በተቀባው በመጀመሪያው የእስራኤል ንጉሥ በሳኦል ፊት፣…
Read 1981 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ነገሮች እንደ ድሮ አይደሉም!ብዙ ጨዋ ሰዎች፣ የአገሪቱን ሁኔታ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተጋጋለ ሲበርድ፣ እያሰለሰ ‘ብቅ ጥልቅ’ ሲል፣ አልፎ አልፎ ‘እየረገበ ሲያገረሽ’ እያዩ፣... ተመሳሳይ ጥፋትና እርጋታ፣ ጭንቀትና እፎይታ እየተፈራረቀ ወደፊትም የሚቀጥል ይመስላቸው ነበር። ዛሬስ ይመስላቸዋል? እንግዲህ፣...‘ብሔር ብሔረሰብ’፣ ‘ቋንቋ’፣ ‘ባህል’... ምናምን እየተባለ፣…
Read 5405 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የኛን ስልጣኔ ሊያሳይ የሚችለውንኢትዮጵያን እንስራ”ዲ/ን ዳንኤል ክብረት (ጸሃፊና ተመራማሪ)ለኔ ኢትዮጵያዊነት ማለት በተለያየ ጊዜ ድንበሯ ከፍም ዝቅም ሲል በኖረች ሀገር፣ ነገር ግን ብዙ አይነት ህዝቦች ዛሬ በስም የማናቃቸውና ወደ ሌላ ህዝብነት የተቀየሩትን ጨምሮ፣ በትውልድ ቅብብሎሽ ውስጥ ብዙ መስዋዕትነት ሲከፍሉባት፤ ለታሪኳ፣ ለእድገቷ፣…
Read 3090 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ህገ መንግስቱ መብት ያረጋግጣል፤ በሌላ በኩል ፖለቲካው መብት ይነጥቃል• ባህላዊ የግጭት አፈታት መንገዶችን ማሳደግና ማስፋፋት ያስፈልጋል• የቴዲ አፍሮ “ኢንተርቪው” እንዳይተላለፍ መታገዱ ተገቢ አይደለም• የማታ ማታ አገሪቱን ሊታደጋት የሚችለው ወጣቱ ትውልድ ነውበአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌደራሊዝም መምህር የነበሩት እና በሰላም ደህንነት…
Read 4885 times
Published in
ነፃ አስተያየት
መስከረም ከጠባ ወዲህ የኢትዮጵያ ሶማሌና የኦሮሚያ ክልሎች አዋሳኝ ድንበር ላይ በተፈጠረ ግጭት፣ በርካቶች ለሞት ሲዳረጉ፣ ከ22 ሺ በላይ ዜጎች መፈናቀላቸው ባለፈው ሳምንት መዘገቡ ይታወሳል፡፡ ለመሆኑ የድንበር ግጭቱ እንዴት ነው የተፈጠረው? የፌደራል ሥርአቱ የግጭት አፈታት ዘዴ ለምን አልተተገበረም? እንዴትስ ግጭቱን መቆጣጠር…
Read 5305 times
Published in
ነፃ አስተያየት