ነፃ አስተያየት

Rate this item
(4 votes)
“--ብሔራዊ መግባባት በህገ መንግስቱ በተለይም በአንቀፅ 39 ጉዳይ፣ በሰንደቅ አላማ፣ በሀገር ዳር ድንበር፣ በፌደራል አወቃቀር ጉዳይ ያስፈልጋል፡፡ ለምሳሌ መንግስትና ህዝብን ያላግባባው አንዱ የሰንደቅ አላማ ጉዳይ ነው፡፡ የአርማ ጉዳይ በዋናነት አላግባባም። ለምን በግድ ተቀበሉ ይባላል፡፡ ደርግ እኮ አርማ ያለውን ባንዲራ ይጠቀም…
Rate this item
(5 votes)
• ከመታሰሬ ከአንድ ወር በፊት እንደምታሰር አውቅ ነበር • ህዝቡ ራሱ በመረጣቸው መሪዎች መተዳደር ይፈልጋል • ኦህዴድንና ግለሰብ አመራሮችን ለይቶ ማየት ያስፈልጋል የኦፌኮ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበርና በቅርቡ ክሳቸው ተቋርጦ ከእስር ከተለቀቁ ፖለቲከኞች አንዱ የሆኑት አቶ በቀለ ገርባ ስለ እስራቸው ጉዳይ፣…
Rate this item
(5 votes)
 “--ቀድሞ ነገር ኢ-ፍትሐዊ ሥርዓት መገንባትን ምን አመጣው? ኢህአዴግ አመራሩን/አባሉን ለኢ-ፍትሐዊ ሥርዓት ግንባታበሚደረገው ትግል መስዋዕትነት እንዲከፍል መጠየቁና አዎንታዊ ምላሽ መጠበቁ ምን ይባላል? ሰው ፍትህ ለቸገረው ይታገላል፤ ለተጨቆነ ይታገላል፤ አድልዎን ለማጥፋት ይታገላል፤ እኩልነትን ለማረጋገጥና ችጋርን ለማጥፋት ይታገላል። እንዴት ሰው ፍትሐዊ ያልሆነ ሥርዓት…
Rate this item
(3 votes)
“--በመፍትሔ ረገድ ገዢው ፓርቲ የሚያስቀምጠው ‹‹የጥልቅ ተሐድሶ እንቅስቃሴን›› ሲሆን፤ ተቃዋሚዎች ግን የኢህአዴግ የጥልቅ ተሐድሶ እንቅስቃሴ ለውጥ አ ያመጣም ይላሉ፡፡ በ እነሱ በኩል እንደ መ ፍትሔ የሚነሳው ‹‹የብሔራዊ እርቅ›› እና ‹‹የሽግግር መንግስት ምሥረታ›› ነው፡፡ ገዢው ፓርቲም በተቃዋሚዎች የሚሰነዘሩትን እነዚህን መፍትሔዎች አይቀበላቸውም፡፡--”…
Rate this item
(1 Vote)
በቅርቡ በመንግስት ውሳኔ ከእስር ከተለቀቁ የሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት አንዱ የሆኑት የኮሚቴው ህዝብ ግንኙነት የነበሩት ኡስታዝ አህመዲን ጀበል በሙስሊም መፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ እንቅስቃሴዎች፣ ከመንግስት ጋር ስለተደረጉ ውይይቶች፣ ስለ እስርጊዜያቸው፣ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ እንዲሁም ስለ ወደፊት ዕቅዳቸው ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ…
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮጵያ ሁሉም የኔ ናት የሚላት፣ የሁሉም አገር መሆን አለባት የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ዮናታን ተስፋዬ መደበኛ የእስር ጊዜውን ጨርሶ ሊወጣ አንድ ወር ከ18 ቀናት ሲቀሩት ባለፈው ሰኞ የካቲት 26 ቀን 2010 ዓ.ም ከእስር ተለቋል፡፡ ለእስር ስላበቃው ጉዳይ፣ስለ ማረሚያ…