ነፃ አስተያየት

Rate this item
(1 Vote)
(ሰብአዊ መብቶች ይከበሩ!) የእኔ (የሰው ልጅ) ህልውና ከሌላው በእጅጉ የተለየ ነው፤ ጥልቅ፡፡ ሰፊ፡፡ ይህ የሚሆነው በሰውነት(በስጋ) አይደለም፤ በማንነት እንጂ። የማንነት ምንጭ ደግሞ ነፃነት(freedom) ነው፡፡ ‹‹But Existenz differs from other Existenz in essence, because of its freedom.›› እንዳለው አሜሪካዊው የፍልስፍና መምህር…
Rate this item
(3 votes)
አምስት ዓመት እጅግ ርቆብን… “ጥንት ዘመን” የሚሆንብን ለምንድነው? ወሬ በዛ። የሚታይ ነገር በዛ። ስንቱን አስታውሰን እንችለዋለን? አምስት ዓመት “የጥንት ታሪክ” ከሆነብን፣ 2ሺ ዓመት ምን ልንለው ነው?ያኔም እስር ቤቶች ነበሩ። እስረኞችን መጠየቅና በምህረት መልቀቅም፣… ያኔ በጥንት ዘመን ነበር። ንጉሦችና ባለስልጣናት ያስራሉ፤…
Rate this item
(3 votes)
የዓመፀኛ ትምህርት ተሸካሚ አኩራፊ ትውልድ፣ ቤቱን ያፈርሳል- የውጭዎቹ የቅብጠት ነው። የአገራችን አፍራሾች ደግሞ ወገኞች።ነባር ባሕልና ሥርዓት፣ አንዳንዴ እንደ ተፈጥሮ ዘላለማዊ ይመስለናል። “ምንም ቢያደርጉት አይፈርስም” እንላለን። በመቆርቆር ስሜት እንፅናናለን። “ምንም ብንረግመው አይነቃነቅም” ብለን በጥላቻ ስሜት እንበሳጭበታለን። እንደ ትናንቱ ዛሬና ወደፊት የሚቀጥል…
Rate this item
(3 votes)
የዓመፀኛ ትምህርት ተሸካሚ አኩራፊ ትውልድ፣ ቤቱን ያፈርሳል- የውጭዎቹ የቅብጠት ነው። የአገራችን አፍራሾች ደግሞ ወገኞች።ነባር ባሕልና ሥርዓት፣ አንዳንዴ እንደ ተፈጥሮ ዘላለማዊ ይመስለናል። “ምንም ቢያደርጉት አይፈርስም” እንላለን። በመቆርቆር ስሜት እንፅናናለን። “ምንም ብንረግመው አይነቃነቅም” ብለን በጥላቻ ስሜት እንበሳጭበታለን። እንደ ትናንቱ ዛሬና ወደፊት የሚቀጥል…
Rate this item
(6 votes)
• ያለፉት 10 ዓመታት ክፉና ደጉን አሳይተውናል። የተማርንባቸው አይመስልም። አሁንም “ለውጥ” ብለው የሚፎክሩ አሉ። ዜጎች የተከበሩበት ሕግና ስርዓት እንደሰማይ ለምኞት ከብደውናል። ሰላም አጥተናል። የስርዓት አልበኝነት ባሕል ጀምሮናል። • 6% የኢኮኖሚ እድገት! በዚህ ስንወዛገብ፣ ፀባችን ከቁጥርና ከእድገት ጋር ይመስላል። ግን መሆን…
Rate this item
(0 votes)
ነባሩን አገር፣ ትናንት የተገነባውን ባሕልና ስርዓት ለማፍረስ መሽቀዳደም ክፋት ሳይሆን ሙያ መስሏል።ነባሩን ለማጽናትና ለማሻሻል፣ አዳዲስም ለመገንባትና ለማሳደግ የሚተጋ ሰው ከየት እንዲመጣልን ፈልገን ይሆን?ነባሩን ክፉኛ ለማጥላላት፣ የትናንት ታሪክን በጭፍን ለማንቋሸሽ የሚጣደፉት የት ላይ ቆመው ነው? ትናንት የተወለዱ፣ ከነባር ወላጆች ጠብተው ጎርሰው…
Page 7 of 155