ነፃ አስተያየት
የመጋቢት 2010 ዓ.ም ለውጥ እንደባተ ሰሞን ነው፡፡ የትጥቅ ትግል ሲያካሂዱ ለዓመታት የዘለቁ የፖለቲካ ድርጅቶች መሳሪያቸውን አስቀምጠውና ሰላማዊ ትግል ለማድረግ ተስማምተው ወደ አገር ቤት የሚመለሱበት ጊዜ ነበር፡፡ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ ለማ መገርሳና በወቅቱ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ…
Read 6750 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎችን ለማቋቋም መንግስት በሚያደርገው እንቅስቃሴ ሁሉ እርምጃውን ከፕሮፓጋንዳ ፍጆታ በራቀና ትክክለኛ ጉዳትን ባገናዘበ መንገድ ያደርገው ዘንድ ማሳሰብ እሻለሁ፡፡ ይበልጥ የማሳስበው ግን ስምምነቱን ወደ ተግባር ለማሻገር መንግስት ትንፋሽ አጥቶ ይሰራ ዘንድ ነው።” ላለፉት ሃምሳ ዘጠኝ ቀናት ያለ ማቋረጥ ሃያ…
Read 9069 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• በተዓምረኛ መፍትሄ የምናገኘውን እፎይታ በመጠቀም፣ ለወደፊት የሚያዛልቁ ትክክለኛ መርሆችንና ፍሬያማ መንገዶችን ከፈጠርን፣ ያማረ ታሪክ መስራት እንችላለን። • በእሮሮ ብቻ ሕመሞችን መፈወስ የምንችል ከመሰለንስ? • ለአጣዳፊ አደጋዎች ሁልጊዜ ተዓምረኛ መፍትሔዎችን ለማግኘት የምንጠብቅ ከሆነስ? • “የችግርና የተዓምር ዑደት”፣ መጨረሻው እንደማያምር የሚያስተምር…
Read 3237 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ የመከላከያ ቀን ባለፈው ጥቅምት 15 ቀን 2015 ዓ.ም ተከብሮ ውሏል። እለቱ የመከላከያ ቀን የሆነው ግርማዊ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደ አውሮፓ ስርዓት የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችን ያቋቋሙበትና የመጀመሪያውን መከላከያ ሚኒስትር የሾሙበትን ቀን በማስታወስ ነው።ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴና ከዚያም…
Read 9007 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“የሃይማኖታው መፅሐፍ ዋና ማጠንጠኛ ነው” የተባለለት የኦሪት ዘፀአት ትረካ፣ ምን ይነግረናል? ምንስ እንማርበታለን?ብዙ ሰዎች፣ የዛሬ ሃሳባቸውና ተግባራቸው ነገ ምን ዓይነት መዘዝ እንደሚያመጣባቸው ከወዲሁ ለማወቅ አይጥሩም። እንዲያውም እንደ ክህደት ይቆጥሩታል። እለታዊ የእልህና ጥላቻ ስሜቶችን በጭፍን ያራግባሉ።ወደ ተመኙት ቦታ ወደ ስኬት ከፍታ…
Read 3331 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ዶክተር ዐቢይ አህመድ መጋቢት 18 ቀን 2010 ዓ.ም የኢትዮጵያ መንግስት ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው በፓርላማ በተሾሙ ጊዜ፣ ለምክር ቤቱ አባላት ያደረጉት ንግግር በራዲዮና በቴሌቪዝን በተከታተለው ህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትና ተቀባይነት አስገኝቶላቸዋል። ወጣቶች የእሳቸውን ፎቶ ይዘው የድጋፍ ሰልፍ ወጥተዋል።ጠ/ሚ ዐቢይ በአውሮፓና በአሜሪካ…
Read 9066 times
Published in
ነፃ አስተያየት