ነፃ አስተያየት
“ህዝቡ ካልመረጠን ውሣኔውን በፀጋ እንቀበላለን”በዘንድሮው ምርጫ ገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ በሁሉም የሚዲያ አማራጮች በመጠቀምና በየቦታው ፖስተሮችን በመለጠፍ እንዲሁም የቡና ጠጡ ስነሥርዓቶችን በማዘጋጀት ሠፊ የቅስቀሳ ስራ እያከናወነ ሲሆን አባላቱንና ደጋፊዎቹን በምርጫ ስነምግባር ዙሪያ ተከታታይ ስልጠና መስጠቱንም ይገልጻል፡፡ በመላ አገሪቱ ከ500 በላይ እጩዎች…
Read 2555 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(ቆም ብሎ ማሰቡ ለራስም ለሀገርም ይጠቅማል!) “ህዝቡ በኑሮ ውድነት እየተሰቃየ ነው፤ በሀገሪቱ ውስጥ ስራ አጥነት ተንሰራፍቶአል፤ መብራት፣ ውሃና ኔትወርክ የለም፤ የከተማዋ ነዋሪዎች በትራንስፖርት ችግር እየተንገላቱ ነው፤ በሀገሪቱ የመልካም አስተዳደር ችግር አለ፤ የግሉ ፕሬስ በነጻነት መንቀሳቀስ ባለመቻሉ ለመጥፋት ተቃርቦአል፤ ተቃዋሚ ፓርቲዎች…
Read 2426 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 25 April 2015 10:28
ኢትዮጵያም ስለ ልጆቿ አለቀሰች!
Written by በዲ/ን ተረፈ ወርቁ nikodimos.wise7@gmail.com
የለቅሶና የዋይታ ድምፅ በደቡብ አፍሪካ፣ በየመን፣ በሊቢያ… ‹‹. . . ዓይኔ በእንባ ደከመ፣ አንጀቴም ታወከ። ስለ ወገኔ ሴት ልጅ ቅጥቃጤ አንጀቴ በምድር ላይ ተዘረገፈ፡፡ አቤቱ የሆነብንን አስብ፣ ተመልከት ስድባችንንም እይ . . .፡፡›› (ሰቆ. ፪፣፲፩ ፤ ፭፣፩)ይህን ቃል የተናገረው በመጽሐፍ…
Read 4132 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ሙስሊም ባልሆኑ ንፁሃን ሰዎች ላይ ግድያ የፈፀመ ሰው የጀነትን እጣን አያሸትም” በሁለቱ ታላላቅ እምነቶች ውስጥ (ክርስትና እና እስልምናን ማለቴ ነው) ለሰው ዘር በሙሉ የተላለፈ አንድ መለኮታዊ መልዕክት አለ፡፡ ይህ መልዕክት በሁለት ቅዱሳን መፃህፍት ውስጥ ቢገኝም መልዕክቱ ግን ተመሳሳይ ነው፡፡ የሰው…
Read 4088 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ባለፈው መጋቢት ወር መጨረሻ፡፡ ቅዳሜ ዕለት ነው፡፡ በቀጣዩ ወር የሚካሄደውን አገር አቀፍ ምርጫ በተመለከተ በሬዲዮና በቴሌቪዥን ከሚቀርቡ “ክርክርና ቅስቀሳ” ቢጤዎች ባሻገር እዚህም እዚያም ከሚዘጋጁ መድረኮች በአንዱ ተገኝቻለሁ፡፡ ጉዳዩን ክርክር ቢጤ ያልኩት የምርጫ ክርክር ማለት ምን ማለት እና እንዴት እንደሆነ በቅርቡ…
Read 3090 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ዕጣው ያልደረሰኝ… ለበጐ ነው” የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባለፈው መጋቢት አጋማሽ ላይ 30ሺ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ለከተማዋ ነዋሪዎች በዕጣ ማስረከቡን አብስሮናል፡፡ እውነትም የአፍሪካ መዲና የሆነችውና ከ4 ሚሊዮን ህዝብ በላይ ይኖርባታል ተብሎ የሚገመትባት አዲስ አበባ፤ ፈርጀ ብዙ የመሰረተ ልማት ግንባታዎች እየተካሄደባት…
Read 3771 times
Published in
ነፃ አስተያየት