ነፃ አስተያየት
• ከወረርሽኙ ጎን ለጎን ምርጫ በጥንቃቄ ማካሄድ ይቻላል በትግራይ ክልል ገዢውን ፓርቲ በምርጫ ከሚፎካከሩት የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል አሲምባ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ አንዱ ነው። የፓርቲውሊቀመንበር አቶ ዶሪ አስገዶም በክልሉ ስላለው ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ፣ የክልሉ መንግስት ለማካሄድ ስላቀደው ክልላዊ ምርጫ፣ በምርጫው መራዘም ዙሪያ…
Read 8838 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የሶማሌ ክልላዊ መንግስት የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ሆነው ከተሾሙ ገና አንድ ወራቸው ነው፡፡ አቶ አሊ በደል መሐመድ ይባላሉ፡፡ የመጀመሪያ ድግሪያቸውን በአንትሮፖሎጂ ከጐንደር ዩኒቨርስቲ፣ ሁለተኛ ድግሪያቸውን በኢጁኬሽናል ሊደርሺፕና ማኔጅመንት ከሃሮማያ ዩኒቨርስቲ አግኝተዋል፡፡ ላለፉት 10 ዓመታት መንግስታዊ ባልሆኑ ዓለምአቀፍ ተቋማት ውስጥ ሰርተዋል፡ የአዲስ…
Read 635 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የህዳሴ ግድብንና የእለት ኑሮን፤ የክረምት እርሻንና የፀሐይ ግርዶሽን “በጊዜ ሰረገላ”። • ከ50 የዘመናችን ገናና ፊልሞች መካከል 45ቱ፣ በ“fantasy” እና በ“ተዓምር” የተንበሸበሹ፤ ምናባዊ “የሳይንስ፣ የሱፐርሄሮ እና የምትሃት” ፊልሞች ናቸው። ከፊልሞቹ ዋና ዋና ምናባዊ ተዓምሮች ውስጥ፣ አንዱን ተመልከቱ - “የጊዜ መንኮራኩር”ን።…
Read 1671 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ታላቁን የሕዳሴ ግድብ እየገነባን ያለነው ሃብታችንና መብታችን በመሆኑ ነው” ግብፅና ሱዳን እ.ኤ.አ በ1959 ባደረጉትና ካይሮ ላይ በተፈራረሙት ስምምነት፣ የአሁኖቹና የቆዩ መብቶች በሚለው አንደኛ ክፍል በተራ ቁጥር አንድ፤ “ይህ ስምምነት እስከ ተፈረመበት ድረስ የተባበረው አረብ ሪፑብሊክ ይጠቀምባቸው የነበሩት የናይል ውኃዎች መጠን…
Read 8473 times
Published in
ነፃ አስተያየት
- ምርጫው ነሐሴ ላይ እንዳይካሄድ የሚያደርግ ሳይንሳዊ ጥናት አልቀረበም - የትግራይ ህዝብ ተጨቁኗል የሚባለው ራሱ ተጨቁኛለሁ ሲል ነው - ትግራይ አገር ልሁን ካለች፣ በደንብ አገር መሆን ትችላለች - ህዝቡን ማዕከል ያደረገ ድርድር ያስፈልጋል በትግራይ ገዢ ፓርቲ (ህወኃት) እና በብልጽግና ፓርቲ…
Read 3931 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በመንግስት የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ያልተማረረና ያልተራገመ ሰው በባትሪ ተፈልጎ አይገኝም ብሎ መወራረድ የሚቻል ይመስለኛል:: ጥሩ አገልግሎት የሚሰጥ ተቋም ለመሃላ ተፈልጎ ቢገኝ እንኳ አንድ ሰሞን ለወረት ያህል ከመስራት በዘለለ ደግመው ቢሄዱ ሊያገኙት አይችሉም፡፡ (ለምሣሌ፡- የቀድሞው የውልና ማስረጃ ጽ/ቤት በመልካም…
Read 1078 times
Published in
ነፃ አስተያየት