ነፃ አስተያየት
መጦሪያዬን፣ እምነቴን፣ ተስፋዬን ተነጥቄ ቁጭ ብያለሁ (አቶ አበባው ከበደ፤ የአለማያ ከተማ ነዋሪ) እንድንተነፍስ ላበቃን አምላክ ምስጋና አቀርባለሁ፡፡ ድምፃችን እንደታፈነ እንሞታለን ብለን ተስፋ ቆርጠን ነበር፡፡ ተንፍሼ መከራዬን አገር ሰምቶት፣ ለምን አሁን አልሞትም፤ አይቆጨኝም፡፡ ጥቃቱ ከደረሰ ልክ ዛሬ አንድ ወር ከአንድ ቀን…
Read 649 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ባለቤቴ በ200 ሰዎች ነው ተቀጥቅጦ የተገደለው” - ተጐጂዎች የደረሰባቸውን አሰቃቂ በደል በአንደበታቸው ይገልፃሉ - መንግስት ይድረስልን፤ ህዝብ መከራችንን ይስማ - መንግሥት አጥፊዎችን ይቅጣልን የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በተለይም በኦሮምያ አካባቢዎች በተከሰተው ሁከትና ግርግር ወደ 200 የሚደርሱ ሰዎች መገደላቸውንና በብዙ…
Read 777 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በጣም የታወቀ ምሳሌ ነው- "ከባልሽ ባሌ ይበልጣል ሽሮ አበድሪኝ"፡፡ ብድር ጠያቂዋ ሴት ማን አለብኝ ባይ ናት፡፡ መበደር የምትፈልገው የሌላትን ቢሆንም፣ የምትፈልገውን ነገር እንደ እሷ ፈላጊ ያለው አይመስላትም፡፡ ብድር ተጠያቂዋም እንዴት ተሞክሮ የሚል መንፈስ የሚታይባት ናት:: እንዲያውም የብድር ጥያቄውን ከንቀትና ከድፍረት…
Read 1110 times
Published in
ነፃ አስተያየት
በህዝቦች መካከል ለበርካታ ምዕት ዓመታት በተለያየ ደረጃ የነበሩት መስተጋብሮችና መተሳሰሮች የአሸብራቂው የኢትዮጵያ ታሪክ ዋነኛ መሰረቶች መሆናቸው እሙን ነው። ይህ የህዝቦች መተሳሰር ባለፉት ጥቂት አስርተ ዓመታት፣ በሃገሪቱ የተከሰቱትን ከፍተኛ የፖለቲካ ምስቅልቅሎች ለመሻገር ዓቢይ ድርሻ የነበረውና ወደፊትም የሚኖረው መሆኑ አያጠያይቅም። ነገር ግን፣…
Read 2959 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 09 August 2020 00:00
“የጨቋኝ ተጨቋኝ፣ የገዳይ አስገዳይ ትርክትን እያነሳን ነገን ማጨለም የለብንም”
Written by አለማየሁ አንበሴ
*በእያንዳንዱ ወረዳ ላይ የሥራ ቋንቋ በህዝበ ውሣኔ መወሰን አለበት *ለፌደራሊዝም አወቃቀር ታሪክን መሠረት ማድረግ ያስፈልጋል *ግባችን፤ የበጐ አድራጐት መንግስት መመስረት ነው የተወለደው በአዲስ አበባ ቢሆንም እድገቱና ትምህርቱ ግን ሀረርና ድሬደዋ ነው፡፡ የመጀመሪያ ድግሪውን ከባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ስነ ጽሑፍና ታሪክ…
Read 1675 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ባለቤቴ በ200 ሰዎች ነው ተቀጥቅጦ የተገደለው” - ተጐጂዎች የደረሰባቸውን አሰቃቂ በደል በአንደበታቸው ይገልፃሉ - መንግስት ይድረስልን፤ ህዝብ መከራችንን ይስማ - መንግሥት አጥፊዎችን ይቅጣልን የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በተለይም በኦሮምያ አካባቢዎች በተከሰተው ሁከትና ግርግር ወደ 200 የሚደርሱ ሰዎች መገደላቸውንና በብዙ…
Read 2335 times
Published in
ነፃ አስተያየት