ነፃ አስተያየት
“-- ኮሮና የሚባል የሰው ልጆች ሁሉ ጠላት ፊት ለፊታችን ተገትሮ፣ውጊያውን በሚገባ እንዳንዋጋ ነጋዴዎች ገበያውን ተቆርቋሪ በመምሰል እያምታቱ ነው፡፡ እነዚህ ነጋዴዎች ወረርሺኙን መንግስት አመጣው ከማለት ያልተናነሰ ወሬ መንዛታቸው ሌላው አስገራሚ ነገር ነው፡፡--” ብዙ ጊዜ ከሰማኋቸው ቀልድ መሰል ቁምነገሮች ሰሞኑን ትዝ እንዲለኝ…
Read 2149 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 02 May 2020 12:07
በኒውዮርክ ከተማ በኮረና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 150ሺ እንደሆኑ ዕለታዊ ሪፖርት ይገልጻል፡፡
Written by ዮሃን
(ከ1ሺ ነዋሪዎች ውስጥ 18 ሰዎች በቫይረሱ ተጠቅተዋል እንደ ማለት ነው፡፡) ቫይረሱ በብዙ እጥፍ እንደተዛመተና 1.7 ሚ. ሰዎች በቫይረሱ ተይዘው እንደነበር ይገልጻል-- አዲሱ የጥናት ውጤት፡፡ ጥናቶችና ቁጥሮች ምን ይላሉ? “ከ1ሺ የኒውዮርክ ከተማ ነዋሪዎች፣ 210 ያህሉ በኮሮና ቫይረስ ተይዘው ነበር” ማለት ነው…
Read 3251 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ኮሮና እብድ አይደል ዘሎ ሰው አያንቅምሰነፍ ሰው ካገኘ አያነቃንቅምይህ ለኮሮና ሲባል የተደረሰ ግጥም አይደለም፤ ለኮሮና ሲባል የተሻሻለ እንጂ:: ነባሩ ግጥም ‹‹ድህነት እብድ አይደል ዘሎ ሰው አያንቅም/ ሰነፍ ሰው ካገኘ አያነቃንቅም›› ሲል፤ ድሃ ሆኖ በረሃብ አለንጋ የሚገረፍና በድንቁርና ጨለማ ውስጥ የሚማስን…
Read 7177 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 26 April 2020 00:00
“ክልሉና ህዝቡ፤ ህወሓትና ጄኔራሎች በሞግዚትነት የሚያስተዳድሩት፣ የሚዘርፉት፣ የሚገድሉትና የሚያስሩት ነበር”
Written by Administrator
መቀመጫውን በእንግሊዝ ሀገር ያደረገው “ዩኒቨርሳል ቲቪ” በሶማልኛ ቋንቋ ተናጋሪ ማህበረሰብ ዘንድ ሰፊ ተመልካች ያለው የቴሌቪዥን ጣቢያ ነው። ጣቢያው በርካታ ፕሮግራሞች ሲኖሩት፤ ጋዜጠኛ አብዱልሃፊዝ ሙሐመድ የሚያዘጋጀው የቃለ መጠይቅ ፕሮግራም በሞጋችነቱና ጎላ ያሉ ጉዳዮችን አንስቶ በማፋጠጥ አቀራረቡ ዝናን ያተረፈ፣ በርካታ ታዋቂ የፖለቲካ…
Read 7401 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የኢትዮጵያ ታሪክ በቅኝ ግዛት ግፍ የጨቀየ ባይሆንም፣ ሃገሪቱ አንድ ትሆን ዘንድ ብዙ መስዋዕትነት መከፈሉ ለዘመናት ሲወሳ የኖረ ሃቅ ነው፡፡ ሁሉም በየአካባቢው ነግሶ የፈቀደውን ከሚያደርግበት የመሳፍንት አገዛዝ፣ የንግስና ዘር የሌላቸው ዐጼ ቴዎድሮስ፤ በአንድነት መንፈስ ሁኔታውን እስኪቀይሩ ድረስ ሃገሪቱ በአሳዛኝ የእርስ በርስ…
Read 1675 times
Published in
ነፃ አስተያየት
- ጥሬ ሥጋ መብላት በፍፁም አይመከርም - በዓሉ የምናደርጋቸውን ጥንቃቄዎች ሊያስረሳን አይገባም - ትኩስ ነገር ሲበዛ ለባክቴሪያም ሆነ ለቫይረስ ያጋልጣል ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተይይዞ አመጋገብን በተመለከተ የጤና ባለሙያዎች፤ ያልበሰሉ የእንስሳት ተዋጽኦዎችን መመገብ እንደማይመከር ይናገራሉ፡፡ወተትም ሆነ የአትክልት ምግቦችን አብስሎ መብላት እንደሚገባ…
Read 2246 times
Published in
ነፃ አስተያየት