ነፃ አስተያየት
“--በዚህ ጸሃፊ እምነት፤ እስከ ዛሬም ድረስ በፖለቲካችን ውስጥ ስር ሰዶ የሚታየው የመጠፋፋት ፖለቲካ የዚሁ ባላባታዊ ፖለቲካ ቅሪት ውጤት መሆኑ አያጠያይቅም። ባለፉት ሃምሳና ስልሳ ዓመታት ውስጥ እንዲህ አይነቱን ፖለቲካዊ ጭሰኝነት አንቀበልም ብለው የተነሱ በርካታ ወጣቶች በየራሳቸው ድርጅቶች መቀጠፋቸውም የፖለቲካችን አንዱ አሳዛኝ…
Read 2708 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• እንደ ህወኃት የህዝብን እንቅስቃሴ የሚፈራ ድርጅት አላየሁም • አማራጭ ሚዲያ ቢኖር ኖሮ፣ ህዝቡ ሚዛናዊ መረጃ ያገኝ ነበር • ህገ መንግስትን ጥሰው የሚያደርጉት ምርጫ ውጤቱ የከፋ ነው የትግራይ ክልላዊ መንግስት ምርጫ ለማካሄድ የምርጫ ኮሚሽን ማቋቋሙን አስታውቋል፡፡ ይህ እንቅስቃሴው ህጋዊ ቅቡልነቱ…
Read 2867 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• ዳር ቆሞ መመልከትም ሆነ እኔ የለሁበትም ማለት ከተጠያቂነት አያድንም • በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያ ውስጥ የነፃነት ትግል ያስፈልጋል ብዬ አላምንም • እያንዳንዳችን ለንጋት ተግተን ካልሰራን የምንፈልገውን ውጤት አንቀዳጅም ከሰሞኑ በኦሮሚያ የተፈጠረው ግርግርና ሁከት ባስከተለው የከፋ የህይወት ጥፋትና የንብረት ውድመት ዙሪያ…
Read 642 times
Published in
ነፃ አስተያየት
‹‹በዲሞክራሲያዊ አስተዳደር ውስጥ የሕግ የበላይነት መስፈን ይገባዋል፡፡ የሕግ የበላይነትን ለማስፈን በምናደርገው ትግል መርሳት የሌለብን ቁም ነገር ሕዝባችን የሚፈልገው የሕግ መኖርን ብቻ ሳይሆን የፍትሕን መረጋገጥንም ጭምር ነው፡፡ የሕዝብ ፍላጎት ከፍትሕ የተፋታ ደረቅ ሕግ ሳይሆን በፍትሕ የተቃኘ ለፍትሕ የቆመ የሕግ ሥርዓት ነው፡፡››…
Read 508 times
Published in
ነፃ አስተያየት
"--ከሁከቱ ጋር በተያያዘ ብዙ ህይወት ጠፍቷል፤ ብዙ ንብረት ወድሟል፤ የብዙዎች አካል ጐድሏል፤ ሰዎች ተፈናቅለዋል፡፡ ሰፊና አሳዛኝ ጉዳት ነው የደረሰው፡፡ ይሄን ለማጣራት አጠቃላይ ዝግጅት እያደረግን ነው፡፡--"የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በተፈጸሙ ኢ-ሰብአዊ ድርጊቶች፣ ከእስረኞች አያያዝ ሰብአዊ መብት ጋር በተያያዘ፣ ኮሚሽነሩ የሚያደርጋቸውን…
Read 558 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 04 July 2020 00:00
የጭፍንነት፣ የማገዶነትና የዘረኝነት “ሃሳቦች”፣ በራሳቸው ጠማማ መንገድ ይጓዛሉ - ወደ ጥፋት።
Written by ዮሃንስ ሰ
• ዘረኝነትንና የብሔር ብሔረሰብ ፖለቲካን እንጂ፣ መንገዳቸውንና ውጤታቸውን መቀየር አይቻልም። • “ሃሳቦች”፣ የራሳቸው መንገድ አላቸው። ሃሳባችንን ሳናስተካክል፣ እንዳሻን መንገድ መምረጥና ባሰኘን ጊዜ አቅጣጫ መቀየር የምንችል ከመሰለን ወይም ካስመሰልን፣ ሞኝነት ነው። ወይም የማሞኘት ክፋት! ድንጋይ ላለመወርወር መምረጥ እንችላለን፡፡ ወደማዶ ከወረወርን በኋላ…
Read 519 times
Published in
ነፃ አስተያየት