ነፃ አስተያየት
- የሰብአዊ መብት ጥሰቶች የሚፈጸሙት በመንግሥት ሃይል ብቻ አይደለም - የሲቪክ ማህበራት ለሰብአዊ መብት ኮሚሽኑ ድጋፍ ማድረግ አለባቸው ከሰሞኑ አለማቀፉ የሰብዓዊ መብት ተቋም አምኒስቲ ኢንተርናሽናል፣ ባለፈው 1 ዓመት በአማራና በኦሮሞ ክልሎች በመንግሥት የፀጥታ ሀይሎች ተፈጽሟል ያለውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት በተመለከተ…
Read 2035 times
Published in
ነፃ አስተያየት
”--የመጠፋፋት ፖለቲካችን ዓይኑን አፍጥጦ፤ ጥርሱን አግጥጦ በርግጥም በኢትዮጵያችን መቀጠል/ አለመቀጠል አጣብቂኝ የመላምት መቀዣበር ውስጥ የከተተን ከመቼውም ጊዜ በተለየ ዛሬ ነው፡፡ ዛሬ ከትናንት “የጭቆናና የብዝበዛ ትርክት” በሚቀዱ ዕሳቦቶቻችን ሳቢያ ታሪክ ለመማርያ ሳይሆን ለመኖርያ መዋል ከጀመረ ሰንበትበት ብሏል፡፡--” አንጋፋው ብዕረኛ ዩሱፍ ያሲን፤…
Read 1764 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዜግነት አርአያአገሩ አሜሪካ ነው፤ ከተማው ሚኒአፖሊስ ነው፤ የተገደለው ጥቁር አሜሪካዊ ነው፤ ገዳዩ ነጭ የአሜሪካ ፖሊስ ነው፤ አሜሪካ በሙሉ ተረበሸ፤ ግድያውን አደባባይ ወጥተው የተቃወሙት ነጮችም፣ ጥቁሮችም አሜሪካኖች ናቸው፡፡በአንድ አገር ስሕተት ይፈጸማል፤ ጥፋት ይሠራል፤ ስሕተቱን ወይም ጥፋቱን ጎሣው፣ ወይ የቆዳው ቀለም፣ ወይ …
Read 8761 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ዐይሁድ እንደ ኢትዮጵያውያን አትንኩኝ ባይ፣ ባህላቸውንና እምነታቸውን የማያስደፍሩ ዐይነት ይመስሉኛል፡፡ ስለዚህም ዐለምን አሸንፎ በገዛው የሮማ መንግስት እንኳበቅኝ ለመገዛት አሻፈረኝ እያሉ ሕይወታቸውን እስከመስጠት ደርሰው ነበር፡፡ ለምሳሌ ባህላቸውን፣ እምነታቸውንና ትውፊታቸውን ለመጠበቅ ከማንም ዜጋ ይልቅ በእምቢታቸው መላውን ዐለም ሮማ ቀጥ አድርገው የገዙትን ሮማውያን…
Read 2588 times
Published in
ነፃ አስተያየት
- የኮሮና ወረርሽኝ የስፖርት ዘርፉን ክፉኛ ጐድቶታል - ሕገመንግስቱ ትርጉም አያስፈልገውም፤ ምንም ክፍተት የለውም - ያልመረጥኩት ሰው እንዲመራኝና እንዲያስተዳድረኝ አልፈልግም በደቡብ ክልል የተለያዩ ዞኖች የክልልነት ጥያቄ ማንሳታቸውን ተከትሎ ለችግሩ መፍትሔ የሚያፈላልግ ‹‹የደቡብ ክልል የሰላም አምባሳደሮች ቡድን” በጠ/ሚኒስትር ዐቢይ መመስረቱ ይታወቃል፡፡…
Read 911 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የ”ፈንቅል” እንቅስቃሴ ዓላማና ግብ ምንድን ነው? - ህወኃት እንዴት ያስተናግደው ይሆን? በትግራይ ክልል የተለያዩ ከተሞች ከ8 ቀናት በፊት ጀምሮ ተቃውሞና ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ መሆኑን በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን የተገለፀ ሲሆን የክልሉ መንግሥት ደግሞ ምንም ችግር የለም ውሸት ነው እያለ ይገኛል፡፡ በክልሉ…
Read 1988 times
Published in
ነፃ አስተያየት