ነፃ አስተያየት
"--ከሁከቱ ጋር በተያያዘ ብዙ ህይወት ጠፍቷል፤ ብዙ ንብረት ወድሟል፤ የብዙዎች አካል ጐድሏል፤ ሰዎች ተፈናቅለዋል፡፡ ሰፊና አሳዛኝ ጉዳት ነው የደረሰው፡፡ ይሄን ለማጣራት አጠቃላይ ዝግጅት እያደረግን ነው፡፡--"የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በተፈጸሙ ኢ-ሰብአዊ ድርጊቶች፣ ከእስረኞች አያያዝ ሰብአዊ መብት ጋር በተያያዘ፣ ኮሚሽነሩ የሚያደርጋቸውን…
Read 460 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 04 July 2020 00:00
የጭፍንነት፣ የማገዶነትና የዘረኝነት “ሃሳቦች”፣ በራሳቸው ጠማማ መንገድ ይጓዛሉ - ወደ ጥፋት።
Written by ዮሃንስ ሰ
• ዘረኝነትንና የብሔር ብሔረሰብ ፖለቲካን እንጂ፣ መንገዳቸውንና ውጤታቸውን መቀየር አይቻልም። • “ሃሳቦች”፣ የራሳቸው መንገድ አላቸው። ሃሳባችንን ሳናስተካክል፣ እንዳሻን መንገድ መምረጥና ባሰኘን ጊዜ አቅጣጫ መቀየር የምንችል ከመሰለን ወይም ካስመሰልን፣ ሞኝነት ነው። ወይም የማሞኘት ክፋት! ድንጋይ ላለመወርወር መምረጥ እንችላለን፡፡ ወደማዶ ከወረወርን በኋላ…
Read 417 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 04 July 2020 00:00
ዶ/ር ጫኔ ከበደ ስለ ኢትዮጵያ ፌደራሊዝም የክልልነት ጥያቄ የሚያቀርቡም የኢኮኖሚውን ጉዳይም መመልከት አለባቸው
Written by አለማየሁ አንበሴ
በቅርቡ “የዘር ፖለቲካና የቋንቋ ፌደራሊዝም በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ በጥናት ላይ የተመሰረተ መጽሐፋቸውን ለንባብ ያበቁት አንጋፋው ፖለቲከኛናየኢኮኖሚ ባለሙያው ዶ/ር ጫኔ ከበደ በጥናታዊ ስራቸው ዙሪያ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ጋር ተከታዩን ቃለምልልስ አድርገዋል። ይሄን ጥናታዊ መጽሐፍ ለማዘጋጀት ገፊ ምክንያት የሆንዎት ምንድን…
Read 414 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(ኢ/ር ዘለቀ ሬዲ፤ የህብር ኢትዮጵያ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ) የሃጫሉን ግድያ ስንመለከት የተቀነባበረና የታቀደ ስለመሆኑ ብዙ ማሳያዎች አሉ፡፡ ሃጫሉ ለምን ተመረጠ ስንል ደግሞ፣ ልጁ የዚህ አገር ጀግናና ተጽእኖ ፈጣሪ በመሆኑ ትልቅ ቀውስ ሊያስነሳ እንደሚችል በደንብ ያውቃሉ፡፡ ይህንን ብጥብጥና አለመረጋጋት ለመፍጠር…
Read 473 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“መንግስት የአርቲስቱን ግድያ እንደ አንደ ሰው ግድያ ሊመለከተው አይገባም” (አቶ ቶማስ ታደሰ፤ የህግ ባለሙያ) የአርቲስት ሃጫሉ የግድያ ሁኔታ አንድምታው ብዙ ነው፤ ልጁ ካለው ታዋቂነት፣ ተቀባይነትና ተጽእኖ ፈጣሪነት አንፃር ትልቅ የሚባል ነው፤ ያሳደረውም ተጽእኖ ቀላል አይደለም፡፡ ከዚህ አንፃር በህልፈቱ አዝነናል፤ ነገር…
Read 648 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 04 July 2020 00:00
“ሰው ከሞተ በኋላ ሬሳ እንደ ቅርጫ መቀራመትና በሬሳ ፖለቲካ መስራት ያስነውራል”
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
- “ብዙ ነገሩ ከቦብ ማርሌይ ጋር ይመሳሰላል” (አርቲስት ፀጋዬ ደንደአ) ሀጫሉን የማውቀው ከልጅነቱ ነው፤ አምቦ አንድ አካባቢ ነው ኑሯችን፤ ከመተዋወቅ ባለፈ የቅርብ ዘመዴም ነው። በቤተሰብ ደረጃ ያሳደግነው ልጅ ነው። ሰኞ ምሽት 3፡00 አካባቢ ነው የተደወለልን፤ ከዚያ በኋላ ወዲያውኑ ወደ ጳውሎስ…
Read 545 times
Published in
ነፃ አስተያየት