ነፃ አስተያየት
በሥራ ውጥረትና በጊዜ እጥረት የተከበበው ምርጫ ቦርድ - የምርጫ አስፈፃሚ ኤክስፐርቶችን ማግኘት አስቸጋሪ ነው - ህዝብን ለብጥብጥና ግጭት የሚዳርጉ የምርጫ ቅስቀሳዎች እንዴት ይታያሉ? - የምርጫ ቦርድ የምርጫ ማስፈፀሚያ ባጀት ምን ያህል ነው? ስም፡- ሶሊያና ሽመልስ ገ/ሚካኤልየትውልድ ቦታ፡- አዲስ አበባዕድሜ፡- 33የጋብቻ…
Read 784 times
Published in
ነፃ አስተያየት
- ኢህአዴግን መቀመቅ ከከተቱት ሰዎች አንዱ ነኝ - ተቃውሞ የማደርገው ሽግግሩን ለማሳካት ነው - በምርጫው ማንም ያሸንፍ ከሁሉም ጋ አብሮ ለመስራት ዝግጁ ነን - ህወኃት ቢሄድም የኢህአዴግ ስርዓት ቀጥሏል ለበርካታ አመታት በአገሪቱ የነበረውን ስርዓት በመቃወም ከፍተኛ ትችቶችን በማህበራዊ ሚዲያ ሲሰነዝር…
Read 17087 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“አሁን በሥልጣን ላይ ያለው የሀበሻ መንግሥት ከምን ጊዜውም የተሻለ ነው:: ዘሩ ከምኒልክና ከኃይለሥላሴ ስላልሆነ ለእኛ ለአረቦች በጣም ቅርብ ነው፡፡ ሆኖም ግን መሠረቱ በቁጥር አናሳ ከሆነው ከትግራይ ብሔረሰብ የመጣ ስለሆነ በሥልጣን ለመቆየት እድሉ አስተማማኝ አይደለም፡፡ እኛም እድሜው አጭር ይሆናል የሚል ግምት…
Read 11811 times
Published in
ነፃ አስተያየት
ከሦስት ሳምንት በፊት፣ በቻይና የ‹‹ኮረና›› ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር፣ ገና 300 አልሞላም ነበር፡፡ ትናንት አርብ የቫይረሱ ስርጭት ከ30ሺ በላይ ሆኗል፡፡ ወደ 30 አገራት ገደማ ተዛምቷል፡፡ ያስፈራል፡፡ በእርግጥ እስካሁን ድረስ፣ የአፍሪካ አገራትን አልነካም ማለት ይቻላል - ከአንድ ሁለት ደሴቶች በስተቀር፡፡ ከቻይናም ሆነ…
Read 2824 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Monday, 03 February 2020 11:44
“እናት ፓርቲ” በሴቶች የሚመራ ፓርቲ ይሆን?
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል)
የዛሬ 15 ቀን በወጣው የአዲስ አድማስ ጋዜጣ እትም ላይ “ወጣቱ የፖለቲከኞች መጠቀሚያ እንዳይሆን” በሚል ርእስ መጣጥፍ ማቅረቤ ይታወቃል፡፡ ያቺን መጣጥፍ ያነበቡ ሰዎች “በነካ ብዕርህ ስለ ሴቶች አንድ ነገር ብትልስ?” የሚል አስተያየት ልከውልኛል፡፡ ተገቢ አስተያየት መሆኑን ስላመንኩበት፣ በዚህ ሳምንት በማቀርባት በዚች…
Read 8713 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“--ሃገሪቱ ቡዳ ናት፤ ጎበዝ ወጣ ሲባል ትበላለች፤ ማስተዋል ያለውን ታንሸራትታለች፡፡ በቅርቡ እንኳ አቶ ለማ መገርሳን ልትውጥ አስባ ተፍታለች፡፡ በታሪክ ውስጥ ብዙዎችን አሳስታለች፡፡--” ከደርጉ የአፈና ፖለቲካ በኋላ በወያኔ ዘመን፤ ከአንድ ብቸኛ ፓርቲ ወደ ብዙ ፓርቲ፣ ከአንድ ልሳን መጽሔት ወደ ብዙ መጽሔት…
Read 788 times
Published in
ነፃ አስተያየት