ነፃ አስተያየት
Saturday, 04 July 2020 00:00
ዶ/ር ጫኔ ከበደ ስለ ኢትዮጵያ ፌደራሊዝም የክልልነት ጥያቄ የሚያቀርቡም የኢኮኖሚውን ጉዳይም መመልከት አለባቸው
Written by አለማየሁ አንበሴ
በቅርቡ “የዘር ፖለቲካና የቋንቋ ፌደራሊዝም በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ በጥናት ላይ የተመሰረተ መጽሐፋቸውን ለንባብ ያበቁት አንጋፋው ፖለቲከኛናየኢኮኖሚ ባለሙያው ዶ/ር ጫኔ ከበደ በጥናታዊ ስራቸው ዙሪያ ከአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ አለማየሁ አንበሴ ጋር ተከታዩን ቃለምልልስ አድርገዋል። ይሄን ጥናታዊ መጽሐፍ ለማዘጋጀት ገፊ ምክንያት የሆንዎት ምንድን…
Read 408 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(ኢ/ር ዘለቀ ሬዲ፤ የህብር ኢትዮጵያ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ) የሃጫሉን ግድያ ስንመለከት የተቀነባበረና የታቀደ ስለመሆኑ ብዙ ማሳያዎች አሉ፡፡ ሃጫሉ ለምን ተመረጠ ስንል ደግሞ፣ ልጁ የዚህ አገር ጀግናና ተጽእኖ ፈጣሪ በመሆኑ ትልቅ ቀውስ ሊያስነሳ እንደሚችል በደንብ ያውቃሉ፡፡ ይህንን ብጥብጥና አለመረጋጋት ለመፍጠር…
Read 470 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“መንግስት የአርቲስቱን ግድያ እንደ አንደ ሰው ግድያ ሊመለከተው አይገባም” (አቶ ቶማስ ታደሰ፤ የህግ ባለሙያ) የአርቲስት ሃጫሉ የግድያ ሁኔታ አንድምታው ብዙ ነው፤ ልጁ ካለው ታዋቂነት፣ ተቀባይነትና ተጽእኖ ፈጣሪነት አንፃር ትልቅ የሚባል ነው፤ ያሳደረውም ተጽእኖ ቀላል አይደለም፡፡ ከዚህ አንፃር በህልፈቱ አዝነናል፤ ነገር…
Read 642 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Saturday, 04 July 2020 00:00
“ሰው ከሞተ በኋላ ሬሳ እንደ ቅርጫ መቀራመትና በሬሳ ፖለቲካ መስራት ያስነውራል”
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
- “ብዙ ነገሩ ከቦብ ማርሌይ ጋር ይመሳሰላል” (አርቲስት ፀጋዬ ደንደአ) ሀጫሉን የማውቀው ከልጅነቱ ነው፤ አምቦ አንድ አካባቢ ነው ኑሯችን፤ ከመተዋወቅ ባለፈ የቅርብ ዘመዴም ነው። በቤተሰብ ደረጃ ያሳደግነው ልጅ ነው። ሰኞ ምሽት 3፡00 አካባቢ ነው የተደወለልን፤ ከዚያ በኋላ ወዲያውኑ ወደ ጳውሎስ…
Read 539 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“ኪነጥበብ ትልቅ ሰው አጥታለች” (አርቲስት ታደለ ገመቹ) ከሀጫሉ ጋር የተዋወቅነው የመጀመሪያ አልበሙን እንዳወጣ ነበር፡፡ የመጀመሪያ አልበሙን ስሰማ ባለ ትልቅ ተሰጥኦ መሆኑን ለማወቅ ችያለሁ፡፡ ከዚያ በኋላም ብዙ ሥራዎችን በብዙ መድረኮች ላይ አብረን ሰርተናል፡፡ አንድ ሰው ካለፈ በኋላ ብዙ ይባልለታል ይደጋገማልም፤ አሁንም…
Read 379 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Thursday, 16 July 2020 20:30
“የሀይሌ ሻሸመኔ ሆቴል መቶ በመቶ፤ ሀይሌ ዝዋይ ሪዞርት 80 በመቶ ወድመዋል”
Written by Administrator
- በሆቴሉ ግቢ ቆመው የነበሩ 10 መኪኖች ሙሉ በሙሉ ተቃጥለዋል - እንግዶቻችን ምንም ሳይሆኑ በሰላም በመውጣታቸው እንደ ትልቅ ዕድለኝነት ነው ያየነው ባለፈው ሰኔ 22 እውቁና ተወዳጁ የኦሮምኛ አቀንቃኝ ሀጫሉ ሁንዴሳ ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች በተተኮሰበት ጥይት ሕይወቱ ማለፉን ተከትሎ፣ አዲስ አበባን…
Read 3436 times
Published in
ነፃ አስተያየት