ነፃ አስተያየት
• ህፃናትን ለጦርነት መጠቀም በአለማቀፍ የጦር ወንጀል ያስጠይቃል • እስረኞችን አፍኖ መውሰድ ሰዎችን የመሰወር አለማቀፍ ወንጀል ነው • መሰረተ ልማቶችን ማፈራረስ በሰብአዊነት ላይ የተፈጸመ ወንጀል ነው የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል የጀመረው ህግ የማስከበር ኦፕሬሽን ከተጀመረ ከሁለት ሳምንት በላይ አስቆጥሯል፡፡ በጦርነት…
Read 2929 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የህወኃት ቡድን የሚያዘው ልዩ ሃይል በሰሜን እዝ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ላይ በድንገት በፈጸመው አሰቃቂ ጥቃት ያላዘነና ያልተቆጣ ኢትዮጵያዊ የለም ቢባል ማጋነን አይሆንም፡፡ የቀድሞው የኢትዮጵያ ሠራዊት አባላት፣በሰሜን እዝ ሰራዊት ላይ በተፈጸመው ጥቃት ሃዘንም ቁጣም እንደተሰማቸው ነው የገለጹት፡፡ ምናልባት በዓለም ታሪክ በራሱ…
Read 7143 times
Published in
ነፃ አስተያየት
መንግስት በሞኖፖል የያዘው አገራችን የቴሌኮም አገልግሎት፣ ገና ለግል ኢንቨስትመንት አልተፈቀደም። አለማቀፍ የቴክኖሎጂና የቢዝነስ ጉዞ ግን፣ ቀሞ የሚጠብቅ አልሆነም። እንዲያውም፣ ግስጋሴው እየፈጠነ፣ ይበልጥ እየተራቀቀና እየከነፈ ነው። አሁን ደግሞ፣ እልፍ የስታርኪንክ ሳተላይቶች እየመጡ ነው።ሳተላይቶቹ፣ ድንበር የማይገድበው የኢንተርኔትና የስልክ አገልግሎት ሲያስፋፉ፣ የአገራችን ቴሌኮም…
Read 4513 times
Published in
ነፃ አስተያየት
የዚህች አገር ፈተና ስፍር ቁጥር አለው? ድህነትና ስራ አጥነት፣ የኢኮኖሚ ቀውስና የኑሮ ውድነት፣ ምኑ ይነገራል? እነዚህ የምዕተ ዓመት ችግሮችና ሌላው ሁሉ ባይኖር እንኳ፣ አመጽና ሥርዓት አልበኝነት፣ ግድያና ጦርነት ሳይጨመርበትም፣ በሕዳሴ ግድብና በአባይ ወንዝ ላይ፣ ከግብጽ መንግስት የሚጋረጥብን አደጋ፣ …ለኢትዮጵያ ትልቅ…
Read 7169 times
Published in
ነፃ አስተያየት
(አቶ ገብሩ አስራት፤ አንጋፋ ፖለቲከኛ) እንደ ዜጋ ሁለት ነገሮች በእጅጉ ያሳስቡኛል፡፡ አንዱ ጦርነት ነው፡፡ ጦርነት ሀገርን ያጠፋል፤ ዜጎችን ይበላል፡፡ ዝም ብሎ ጨዋታ አይደለም፡፡ በየትም አቅጣጫ ጦርነት ጎጂ ነው፡፡ አሁን ላይ የምንሰማው “ግፋ በለው” መልካም አይደለም። በትግራይ አስተዳደርና በፌደራሉ መካከል ያለው…
Read 3609 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“በጦርነት ዘላቂ ሠላም መጥቶ አያውቅም” (ወ/ሮ አረጋሽ አዳነ፤ አንጋፋ ፖለቲከኛ) በአገራችን ብዙዎች እንዳይከሰት ሲፈሩት የነበረው ጉዳይ ሰሞኑን እውን ሆኗል፡፡ የህወሃት ቡድን በትግራይ በሰፈረውና ህዝቡን ከ20 ዓመታት በላይ ሲጠብቅ በቆየው የመከላከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት መሰንዘሩን ያነጋገራቸው ያስታወቁት ጠ/ሚኒስትሩ፤ ይህን ተከትሎም መንግስታቸው…
Read 1315 times
Published in
ነፃ አስተያየት