ነፃ አስተያየት
በአሜሪካ፣ ካናዳ፣ የአውሮፓ አገሮች፣ ወዘተ የምትኖሩና የተማራችሁ የህውሓት አባላት፣ ልጆችና ዘመዶች፣ የዝርፊያ የጥቅም ተጋሪዎችና በብሔር ፕሮፓጋንዳ የተታለላችሁ የትግራይ አካባቢ ተወላጆች፣ ከማህበራዊ ሚዲያዎች ፅሁፎቻችሁ እንደሚታየው፤ የትጥቅ ትግል የሚባለውን ነገር እንደገና ለመጀመርና ትግራይን ገንጥሎ አገር ለመመስረት በመነጋገር ላይ ናችሁ፡፡እንደ ሁሉን ቻይ ፈጣሪ…
Read 7534 times
Published in
ነፃ አስተያየት
“እንዳትነግረው ብዬ ብነግረው፤ እንዳትነግረው ብሎ ነገረው”፡፡አስገራሚ አባባል ነው፡፡ በእርግጥ ተመሳሳይ መልዕክት የሚያስተላልፉ ሌሎች አባባሎችም አሉ፡፡“ሰው ሲያማ፣ ለኔ ብለህ ስማ” የሚል አባባል፣ በብዙዎች ይታወቃል፡፡“ነግ በኔ” የሚል ሀረግም አለላችሁ፡፡ በእርግጥ፣ “ትናንት፣ የማናውቀው እንግዳ፣ አላፊ መንደገኛ ነው የተደፈረው። ዛሬ፤ወዲያ ማዶ አዲስ ተከራይ ነው…
Read 4138 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Tuesday, 15 December 2020 00:00
ብልጽግና ውስጥ የመሸጉ “ግልገል ጁንታዎች” - ዶ/ር ዐቢይይ ሆይ፤ ጽናቱን ይስጥዎ!
Written by (ከአብዱራህማን አህመዲን፤ የቀድሞ የፓርላማ አባል
ለአርባ አምስት ዓመታት የኢትዮጵያና የትግራይ ህዝብ ራስ ምታት የነበረው ህወሓት የግፉ ጽዋ ሞልቶ፣ የማይነካውን ቀፎ ነክቶ በተወሰደበት ወታደራዊ እርምጃ ከመንበረ ስልጣኑ መነሳቱን ከሰማሁ በኋላ “ከእንግዲህ በፖለቲካ ጉዳይ አልጽፍም” ብዬ “ብዕሬን ሰቅዬ” እንደ ማንኛውም ዜጋ በግል ጉዳዬ ታጥሬ፣ የራሴን ኑሮ እገፋለሁ…
Read 8119 times
Published in
ነፃ አስተያየት
"ይህ ቴክኖሎጂያዊ እመርታ የሰው ልጅ ህልውና ላይ የፈጠረው አደጋ፣ ራሱ ቴክኖሎጂው የፈጠረው ሳይሆን ቴክኖሎጂው ማህበረሰብ ውስጥ ያለውን ክፉ አውሬ አደባባይ የማውጣት ችሎታው ነው። ማህበረሰብ ውስጥ ያለው ክፉ አውሬ ደግሞ የሰው ልጅ ህልውና ላይ አይነተኛ አደጋ ይሆናል።" የኢንተርኔት ቴክኖሎጂ እ.ኤ.አ ከ1980ዎቹ…
Read 1229 times
Published in
ነፃ አስተያየት
• የትግራይ ህዝብ አሁንም ቢሆን ህወኃትን እንደ ልጁ ነው የሚመለከተው • ጦርነቱ ያበቃ አይመስልም • የማይካድራውን ጭፍጨፋ ማን እንደፈፀመው አልተጣራም ባለፉት 30 ዓመታት ትግራይን ሲያስተዳድር የነበረው ህወኃት ራሱ በጫረው ጦርነት ህዳር 19 ቀን 2013 ዓ.ም በመጣበት መንገድ ወደ መጣበት ተመልሷል፡፡…
Read 14220 times
Published in
ነፃ አስተያየት
Sunday, 29 November 2020 15:23
ሂትለርና ጆሴፍ ጎብልስ በመጨረሻ ተዋርደዋል! (ጽንፈኛው ህወሓትስ?)
Written by ከወንድወሰን ተሾመ መኩሪያ (የማህበራዊ ሳይንስና የስነልቦና ባለሙያ)
"በወጣትነታቸው ወደ ጫካ የገቡት የህወሓት ጁንታዎች፤ የዚህ የሰብእና ብልሹነት ሰለባ እንደሆኑ ከድርጊታቸውና ከንግግራቸው መገንዘብ አያዳግትም፡፡ በሳይኮፓቲ፤ በናርሲስዝምና በማካቬሊያኒዝም የተመታው ቡድን ሞራል የለሽ፣ ጨካኝ፤ ትዕቢተኛና ጭፍን ጥላቻ አራማጅ ይሁን እንጂ ማሰብ የማይችል ደደብ አይደለም፡፡--" የናዚ ፕሮፓጋንዳ አለቃ የነበረው ጆሴፍ ጎብልስ፣ የጀርመኖችን…
Read 10116 times
Published in
ነፃ አስተያየት