ነፃ አስተያየት

Rate this item
(0 votes)
ሁሉም ነገር፣ እዚያው በዚያው፣ ከቅርባችን ቢሆንልን! “ቅርበት”፣ የሁልጊዜ ምኞታችን ነው - ያንተም፣ የሷም። “ቅርብ ነው?” ትላለች በተስፋ። “ይርቃል እንዴ?” ይላል - እየሰጋ።ሁሉም ነገር፣ ወዲያው ወዲያው በፍጥነት ቢሟላልንስ! ይሄም፣ በሁሉም ቦታ የምንፈልገው ምኞታችን ነው። “ዛሬ ይከፈታል? ቶሎ ይበስላል? አሁን ይቀርባል?” እንላለን…
Rate this item
(0 votes)
• አገራዊ ምክክሩ ከሁሉም አቅጣጫ ፍኖተ ካርታ ሊኖረው ይገባል • የምክክር ሂደቱ ላይ የሁሉም መተማመንና ቅቡልነት ያስፈልጋል • የተቋቋመው የምክክር ኮሚሽን ፈፅሞ ገለልተኛ አይደለም ከጸጥታ ጉዳይ ጋር በተያያዘ ጠቅላላ ጉባኤውን ለማካሄድ ፈጽሞ እንደማይችል ሲገልጽ የቆየው ኦፌኮ፤በመጨረሻ ተሳክቶለት ባለፈው መጋቢት 17…
Rate this item
(0 votes)
 *የዜግነት መብት ቅድሚያ ሲሰጠው ኢትዮጵያዊ ማንነትም ይጎለብታል *ኢትዮጵያዊነትንና የብሔር ማንነትን ማስታረቅ ያስፈልጋል ቀድሞ በእነ ጄነራል ጃጋማ ኬሎና ደጃዝማች ዘውዴ ገ/ስላሴ ሃሳብ ተጠንስሶ ብዙም ያልተራመደው፣ ኋላም የዛሬ 10 ዓመት ነዋሪነታቸውን አሜሪካ ባደረጉ ኢትዮጵያውያን በድጋሚ የተቋቋመው "ኢትዮጵያዊነት የዜጎች መብት ማስከበሪያ ድርጅት (ኢትዮጵያዊነት)"፤…
Rate this item
(1 Vote)
ለ40 ዓመታት ያልታዩ ችግሮች እያስገመገሙ ናቸው። ቀላል እንዳይመስሉን።የስንዴና የበቆሎ፣ የምግብ ዘይትና የማዳበሪያ፣ የነዳጅና የብረታብረት ችግር፣ የዋጋ ንረትና የዶላር እጥረት፣ አንድ ላይ የተደራረቡበት፣ ሃይለኛ ውሽንፍርና ማዕበል ነው የተፈጠረው-በራሺያ ዩክሬን ጦርነት ሰበብ በፈነዳው ዓለማቀፍ ቀውስ ሳቢያ።በተለይ ለኢትዮጵያ፣ በክፉ ጊዜ ላይ ነው ተጨማሪ…
Rate this item
(0 votes)
“--ጥቁር ሕዝብ በቆዳ ቀለሙ ብቻ እንደ ከብት ይሸጥ ነበር፡፡ በዚያን ጊዜ የነበሩት ሰዎች ሰው በቆዳ ቀለሙ አይመዘንም፤ ሰው ሰው ነው ብለው ተነሱ፡፡ ጣሊያኖች ከፍተኛ መሳሪያ ነበራቸው፤ በእሱ ተማምነዋል፤ ኢትዮጵያዊያኖች ደግሞ ከእነሱ የበለጠ መሳሪያ ነበራቸው፡፡ እሱም ኢትዮጵያዊነታቸው፤ ማንነታቸው፤ ክብራቸውና አንድነታቸው ነበር፡፡--;…
Rate this item
(1 Vote)
“በጣሊያን ወረራ ዘመን በ1928 ዓ.ም በሽሬ ግንባር ጉዞ ላይ ከድቶ ጎጃም መጥቶ ብጥብጥ የቀሰቀሰውን ደጃዝማች ገሠሠ በለውን (የጎጃም ነጋሲ ዞር የበላው ተክለ ሃይማኖት ልጅ) ለጥቃት ከሰላሴ የመጣው ጦር ብዙ በደል ፈፅሟል። ብዙ ሰዎችም ተሰልበዋል። በመጨረሻ ገሰሰ በለው ተሰወረ፡፡”“ያልታሰበው”በሕይወቱ ፈታኝ ጉዞና…