ነፃ አስተያየት

Rate this item
(1 Vote)
 ባለፈው ሣምንት በሰሜን ምዕራብ እና በደቡብ ኢትዮጵያ በሚገኙ ሁለት የጠረፍ ከተሞች በተለያዩ መነሾዎች የተከሰቱት ጠንከር ያሉ ግጭቶች በሰው እና በንብረት ላይ ጉዳት ማስከተላቸው ሰምተናል፡፡ እነዚህ ግጭቶች የተከሰቱት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተዘጋጀው የጠረፍ ከተሞችን ችግሮች የመዳሰስ እና የፖሊሲ ምክረ ሐሳቦችን የመቀመር…
Rate this item
(5 votes)
“--በፍቅር አዋጁ ላይ ፊታችሁና ልባችሁ የጠቆረ፣ የይቅርታና የምህረት አዋጁ የጓጎጣችሁ፣ የመደመሩ ፍልስፍና ያጥወለወላችሁ፣የፈካችው የሀገራችን ፀሐይ ሙቀት የበረዳችሁ፣ የሙስናው በር ሊዘጋባችሁ ገርበብ ያለባችሁ ወገኖቼ ሆይ! ፍቅር አይጠላም፤ ፍቅር አይገፋም፡፡ መፍትሔው ተፀፅቶ፣ ንስሃ መግባትና እጅንም አመልንም መሰብሰብ ነው፡፡--” የዛሬን ዕውነታ ትናንት እና…
Rate this item
(4 votes)
• የተስፋ ጭላንጭሉ እንዳይጨልም፣ የመደመር ሃሳቡን ማስፋት ያስፈልጋል• የኢቲቪን አዲስ ለውጥ በአዎንታዊ ሁኔታ ነው የምንቀበለው• ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ለኢትዮጵያ የሚመጥኑ መሪ ናቸው በ2004 ዓ.ም በአሜሪካ በተካሄደ የዓለም መሪዎች ስብሰባ ላይ የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ላይ በስብሰባው አዳራሽ ባሰማው…
Rate this item
(5 votes)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ፣ ባለፈው ሰኞ በፓርላማ ቀርበው፣ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሳላቸው ጥያቄዎች ምላሸና ማብራሪያ መስጠታቸውን ተከትሎ፣ በርካቶች በማህበራዊ ድረ-ገፆች አዎንታዊ ምላሽና ድጋፋቸውን ሰጥተዋቸዋል፡፡ አብዛኞቹ ፖለቲከኞችና የፖለቲካ ተንታኞችም በጠቅላይ ሚኒስትሩ ምላሾች መርካታቸውን ሲገልፁ ሰንብተዋል፡፡ ጥቂቶቹን በፌስ ቡክ ገፃቸው ካሠፈሩት፣…
Rate this item
(6 votes)
ኢሕአዴግ ገዥ ፓርቲ ነው፡፡ ከፍተኛ የኢትዮጵያ የመንግሥት አካል ማለትም፣ የተወካዮች ምክር ቤት ሙሉ በሙሉ የተያዘው በእሱ እጅ ነው፡፡ ምክር ቤቱ የሕዝብ ተወካዮች እየተባለ ቢጠራም፣ ሲወክል የኖረው ገዥውን ፓርቲ መሆኑ የሚጠረጠር አይደለም፡፡ እስከ ዛሬ ባለው ታሪኩም አስፈፃሚውን አካል “ከዚህ ልታልፍ አትችልም”…
Rate this item
(0 votes)
 · ዶ/ር ዐቢይ የህዝቡን ጥያቄ ለመመለስ የሚያደርጉትን ጥረት አደንቃለሁ · የማረምያ ቤት ሰዎች፣ እየተደረገ ያለው ለውጥ የገባቸው አይመስለኝም ፍቅረማርያም አስማማው ይባላል፡፡ የ31 ዓመት ወጣት ነው፡፡ ወደ ፖለቲካው ዓለም ከገባ አምስት አመት እንዳስቆጠረ ይናገራል፡፡ በእነዚህ ዓመታት ከ“ሠማያዊ” ፓርቲ የጀመረው የፖለቲካ ተሣትፎው፤…