የግጥም ጥግ

Saturday, 27 May 2023 17:45

ሀገር ነው የራበን

Written by
Rate this item
(1 Vote)
እንደ ሐገር ባህል ልብስ~አምሮ እንደ ተሠፋያኖረን አስውቦ~ህብረ ቀለም ሰጥቶ~ፍቅር እምነት ተስፋእንደ ጉም ብን ብሎ~ሳናውቀው ከጠፋበየእምነት በዐሉ~አንድ ማዕድ ተቋድሰንበልተን ካደግንበት~ ፍቅር ተጎራርሰንነገር ሳይሆን እሳት~ ተጫጭረን ፍሙንየጉርብትናን ልክ~ የጎረቤት ጥቅሙንካጣጣምነበት ደጅ~ የአብሮ መኖር ጣዕሙንበሰልፍ የመረጥነው~ የጣልንበት ተስፋቤት መስጊድን ማፍረስ~እስኪደርስ ከከፋዝናብ ፀሀይ ንቀን~በሠልፍ…
Saturday, 08 April 2023 19:43

ፍቅር ለቆሸሸው

Written by
Rate this item
(3 votes)
 ፍቅር ለቆሸሸውተስፋ ለሟሸሸውቀን በእድል ደመናሳይነጋ ለመሸውየሳቅን ውብ ኪነትሀዘን ላበላሸው...እንባ ወዴት ወዴትወዴት ነው ‘ሚሸሸው?ልብ ለጠበበው ልብ ለጨነቀውሳግ ለተጋለበው፣ እልህ ለታመቀውሕይወት ለመረረ፣ ቅስም ለደቀቀውከዐይኖች የሚፈልቀውፈልቆ የሚርቀው?እንባ አያሌው ሞኙን፣ ማነው ያታለለው?ልብህን ሽሽና፣ ነፃ ላውጣህ ያለውካይን አርያም ቁልቁል፣ ወዳፈር የጣለውበመራቅ መፍትሄ... በመራቅ ስርየት፥ ያለ…
Saturday, 18 March 2023 20:11

የግጥም ጥግ

Written by
Rate this item
(2 votes)
(አልተቀየምኩሽም። ተመለሺ ቅሪ!ወደጀመርንበት ፊትሽን አዙሪይንጋልሽ በምልሰትልቤ ይቀድመኛልዱካው ይታየኛልእንድረስ- እንድረስ- እንድረስየተባባልንበት የዘላለም ዳርቻተሰዷል ለብቻወደኋላ አያይም- መብረር አያቆምምእንባ ሽቅብ ደፍቷልአልፋ እና ኦሜጋመቅረትሽን ሰምቷልእንዳይተናኮልሽየመሸው ትዝታ- ሸኝሻለሁ ባይኔለሁለታችንም እኛን ላስታውስ እኔልቤ ይቀድመኛልዱካው ይታየኛልዱካው የራሴ ነውእከተለዋለሁደርሼ ብይዘውአብረሽው እንደሌለሽእንዴት ነግረዋለሁሳይፈነዱ ገናየጸሐይ እንቡጦች- ወደሚበቅሉበትልቤ መንገድ ስቷል… ኮኮብ…
Sunday, 12 March 2023 11:54

ሳጣሽ ነው ውበትሽ

Written by
Rate this item
(2 votes)
 ሳጣሽ ነው ውበትሽበተንጣለለው ዝርግ ሰማይ….በዙሪያ ከዋክብት ዶቃበዛፎች ጥቁር ጥላ ስር….ኢምንት ብርሀኗን ፈንጥቃየጎንዮሽ የሌብዮሽ…የታየች ጊዜ አጮልቃእንደውብ ኮረዳ ገላ…እንደምታሳይ ደረቷን ሰርቃእንደቆነጃጅት ዳሌ….እንደሚጠበቅ በምጥ ሲቃባየሁሽ አላየሁሽ ሙግት…አንገት ሸሽጋ ሰብቃሄደች ሲሏት ሽር-ብትን…በጉማጉም ተደብቃሳይጠግቧት የጠፋች ለታ…ለዓይን ሙሉ ሳትበቃተጠምተው ያጧት ቅፅበት ላይ…ያኔ ነው ውበቷ የጨረቃ።ተመስገን አፈወርቅ(ያገሬ…
Saturday, 04 March 2023 11:40

አንድ ላይ

Written by
Rate this item
(2 votes)
እኔ ጋደም ስል፣ አንቺ ትነቂያለሽ፤ለኔ ፀሃይ ስትወጣ፣ በጨረቃ ብርሃን፤… በክዋክብት ደምቀሽ፣ አንቺ ታልሚያለሽ፤እስኪ ለጨረቃ፣ እስኪ ለፀሃይዋ፤……እስኪ ለክዋክብትባንቺ አማላጅነት፣ በእኔ አማላጅነት እንለምናቸው፤ክረምትና በጋ፣ መዐልትና ሌሊት…… ደቂቃና ሰዓት እንዳይለያዩአቸው፤ተቃቅፈው ተዛዝለው፣ አንድ ላይ ይምጡልን፤እኛም አንድ ላይ፣ አቃቅፈው አዛዝለው፤በፍቅር ሰረገላ፣ ወደ ሀሴት ህዋ…… ወደ…
Saturday, 04 February 2023 20:31

“ቃል” የሀገር እዳ!

Written by
Rate this item
(2 votes)
“መጀመሪያ ቃል ነበር … ቃልም ስጋ ሆነ”ዮሐ. 1*14ከሕይወት ዑደት ቅጥ፣የዘፍጥረት የቃል- ንጥ፣ሀገር የማቆም፣ ሀገራዊ ቅምጥ…በፈጣሪኛ ሲሰላ፣ “ሰው” የመሆን ሰዋዊ ምጥ!“ልሳኑ” ነው መለዮው፣ ከእንሰሳት ሁሉ ተርታ፣ቋንቋው ነው መለያው፣ ከአውሬ መንጋ እንዲፈታ፤ዓለምን ሁሉ እንዲገዛ፣ ተፈጥሮን እንዲያስገብር፣በዓለም ላይ እንዲከብር፣ከፍጥረታት ሁሉ ልቆአእምሮው እጅግ መጥቆታላቅ…
Page 1 of 28