ፖለቲካ በፈገግታ
አንደኛ የወጣ የአይዶል ተወዳዳሪ - ፈረሱ በራሱ ችሎታ ከመጀመሪያውም ይተማመን ነበር፡፡ ላቡን አንጠፍጥፎ ነው የዳንስ ብቃቱን ያዳበረው፡፡ በአይዶል የዳንስ ውድድሩ አንደኛ ወጥቶ 35ሺ ብር ሲሸለም በሰላሳ ሁለት ጥርሱ ሳቀ፡፡ ፈነጠዘ፡፡ ሆድ የባሰው፤ እሱ አንደኛ የወጣው ፈረስ እያለ ሁለተኛ የወጡት በክልላቸው…
Read 3123 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ሥልጣን መልቀቅና ሥልጣን መረከብን ለመለማመድ ያህል የሰንደቅ ዓላማ ቀን... ዓውዳመቶቻችን የአፍሪካ ህብረትን መቀመጫ እንዳስቀይሩብን... አንዳንድ ጊዜ ሁላችንንም የሚያግባባ (የሚያስማማ) ነገር ሲገኝ ደስ ይላል አይደል... (ብዙ ጊዜ ከምንግባባበት ይልቅ የማንግባባበት ስለሚበዛ ነው) እናም በ2003 ከአንድ በላይ የተግባባንባቸው ነገሮች ስለተገኙ እራሳችንን ..ኮንግራ!..…
Read 4400 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
የዛሬ ወጋችን ከፖለቲካና ከስልጣን ጋር የተገናኘ ነው - ለነገሩ ዓምዱም ፖለቲካ በፈገግታ ይል የለ! ስለ ፖለቲካ ማውራታችን ተገቢ ነው ማለት ነው፡፡ ልብ በሉ ፖለቲካን ማውራት እንጂ መተግበር አልወጣኝም፡፡ ለጊዜው እኛ አገር ፖለቲካ ሲወራ እንጂ ብዙም ደስ አይልም፡፡ ስለዚህ ፖለቲካ በፈገግታችን…
Read 4310 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
የቴሌ “Happy New Year” ከ25 ብር ካርድ ጋር ይሁንልን!•b2004 ህጋዊና ህገወጥ የቡሄ ጨፋሪዎች ይለያሉ. . .•2003 የተረት ዓመት ተብሏል. . .ዘወትር ለአውዳመት በቴክስት ሜሴጅ የ..እንኳን አደረሳችሁ..መልዕክት የሚልክልን ቴሌን ለመቅደም በማሰብ ይኸው “Happy New Year” ብያለሁ፡፡ ቴሌ እቺን መቀደም ለማካካስ ከ..እንኳን…
Read 3815 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
የተራበው- ፈረሱ የሳቀው የዶ/ር አቡሽን የኳንተም ሜካኒክስ መጽሐፍ አንብቦ ነው፡፡ ...በመጽሐፉ ማንም ሰው ..ኳንተም.. የሚባል ነገርን እስከሆነ ድረስ፤ በህይወት ላይ ያሉ ችግሮቹን መፍታት... አንድ ቦታ ብቻ ሳይሆን አርባ የተለያየ ቦታ በአንድ ቅበት መገኘት ይችላል፡፡ ፈረሱ ሳቀ፤ ኳንተም መሆን ብቻ ነው…
Read 3418 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
የአፍሪካ አምባገነኖች ..እትት በረደን. . ... እያሉ ነው ..ስንዴ ዳቦ ጋገርኩ በጨረቃ ፍምበልቼ ላልበላ አወጡልኝ ስም..(የጋዳፊ እንጉርጉሮ)አንጋፋዋ የአገራችን አቀንቃኝ አስቴር አወቀ ደስ ባይላትም በአሁኑ ወቅት የአፍሪካ አምባገነን መሪዎች በእሷ ዜማዎች እየቆዘሙና እያንጐራጐሩ ነው ተብሏል፡፡ አይገርምም የፍቅር ዜማዎች በአምባገነኖች ሲወደድና ሲደነቅ፡፡…
Read 4302 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ