ፖለቲካ በፈገግታ
ጓደኛዬ ቆርጣለች። ከዚህ ቀደም እንዲህ ቆርጣ ግን አታውቅም፡፡ ድንገት እኮ ነው ከመሬት ተነስታ (ለነገሩ ከመሬት አልተነሳችም፤ ወንበር ላይ ቁጭ ብላ ነው) “አንቀፅ 38 የሰጠኝን መብት እጠቀማለሁ” ያለችኝ። እኔ ደግሞ ሰው ከተንኮልና ከክፋት ሲፀዳ አይቼ በደህና ጊዜ ከእውቀት የፀዳሁ ስለሆንኩ፣ “አንቀፅ…
Read 11523 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
“አሜሪካ - ሆሊዉድ ህንድ - ቦሊውድ ናይጄሪያ - ኖሊውድ ኢትዮጵያ - ኑሮውድ!!” እንግዲህ ወግም አይደለ…እስቲ 10 ዓመት ወደኋላ ተጉዘን ምርጫ 97 ላይ አረፍ እንበል፡፡ አይዟችሁ ምርጫውን ለመገምገም አይደለም፡፡ (ያኔ አልፏል!) ለመተቸትም እንዳይመስላችሁ፡፡ ለጨዋታ ነው፤ ለወጋ ወግ፡፡ እናላችሁ… ምርጫ 97 ከተጠናቀቀ…
Read 7052 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ኤርትራ በፕሬስ ነፃነት 180ኛ ወጥታለች (ከ180 አገራት) ኢትዮጵያ ደግሞ ከ180 አገራት 142ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች የዓለም የፕሬስ ነፃነት ቀን ባለፈው እሁድ ሜይ 3 ቀን 2015 ዓ.ም በመላው ዓለም ታስቦ ውሏል፡፡ (እኛ አገር ደግሞ በመወቃቀስ!) አሳዛኙ ነገር ግን ምን መሰላችሁ? ያለፈው…
Read 3810 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ነፃነት፤ ሰዎች መስማት የማይፈልጉትን የመናገር መብት ነው፡፡ ጆርጅ ኦርዌልሃላፊነት ለነፃነት የሚከፈል ዋጋ ነው፡፡ኢልበርት ሁባርድመንግስት ገደብ ካልተበጀለት በቀር ሰው ነፃ አይሆንም፡፡ ሮናልድ ሬገንነፃነት የነፍሳችን ኦክሲጅን ነው፡፡ ሞሼ ዳያን በመናገር ነፃነት አምናለሁ፤ ነገር ግን በመናገር ነፃነትም ላይ ሃሳባችንን የመግለጽ መብት ሊኖረን ይገባል…
Read 3488 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
“አሁንም እንሄዳለን፤ምንም ተስፋ የሚሰጥ ነገር የለም”ኢህአዴግ ከስንት አንዴ ፕሮፓጋንዳው ቢቀርበትስ? መንግስት አይኤስ የተባለውን ጨካኝና አሸባሪ ቡድን ለማውገዝ የጠራው የተቃውሞ ሰልፍ እንደ አጀማመሩ አልተጠናቀቀም፡፡ (ለተቃውሞ ወጥቶ ተቃውሞ ገጥሞታል!) በሰላም የተጀመረው ተቃውሞ በረብሻና በብጥብጥ ተቋጨ፡፡ (መንግስትን መቃወም እኮ መብት ነው!) ትንሽ ቅር…
Read 3675 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ምርጫ በአፍሪካና በአውሮፓ*አል ባሺር ተቃዋሚዎች በሌሉበት በዝረራ አሸነፉ*የ71 ዓመት ባለጸጋ፤የ26 አመት ሥልጣን እምብዛም የማይገርማችሁን አንድ ወሬ ልንገራችሁ፡፡ ለ26 ዓመታት ሱዳንን የገዙት የ71 ዓመቱ የዕድሜ ባለፀጋ ኡመር ሃሰን አልበሽር፤ሰሞኑን በሱዳን በተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ 94 በመቶ ድምጽ በማግኘት አሸንፈዋል ተባለ፡፡ ምርጫ የተባለው…
Read 3246 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ