ፖለቲካ በፈገግታ
አትጠራጠሩ፤ቀልድ የማያውቁ ፓርቲዎች ለዛ ቢስ ናቸው! ባለፈው ሳምንት ለእናንተ ብቻ ሹክ ባልኳችሁ መሰረት፤ዘንድሮ የፖለቲካ ቶክ ሾው (በቲቪ) የመጀመር ዕቅዴ ከተሳካ፣ በአገሪቱ አሉ የተባሉትን የፖለቲካ ፓርቲዎች (ነቄዎቹን ነው ታዲያ!) እየጋበዝኩ ቀልዳቸውን እንደማስኮመኩማችሁ ከወዲሁ ቃል እገባለሁ፡፡ (አትስጉ! እንደ ፖለቲከኞች ቃል አባይ አይደለሁም!)…
Read 7037 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
እንኳን ለአዲሱ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ!! ሁልጊዜ በልቤ የምፀልየውና አውራውን ፓርቲ ኢህአዴግን አብዝቼ አደራ የምለው፣አንዳንድ መብቶችን ጨርሶ እንዳይነካብን ነው፡፡ (ለመንካት ባያስብ ሁሉ ደስ ይለኛል!) ይሄን የምለው ዝም ብዬ አይደለም፡፡ እንደ ልብ እየታተሙ የሚወጡትን መፃህፍት ለመቆጣጠር የሚያስችል የመፃህፍት ፖሊሲ ይወጣል የሚባል ነገር…
Read 11983 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ኢህአዴግ ከተቃዋሚዎች ጋር እሰራለሁ ያለው ከአንጀቱ ነው ከአንገቱ?በመጪው ጉባኤ የኪራይ ሰብሳቢነት ችግር ባይፈታስ? (ሂስ ያደርጋላ!)ተቃዋሚዎች አንዳንዴ በኢህአዴግ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ይጋበዙ እንጂ!!ኢህአዴግ በመቐለ ከተማ ባደረገው 10ኛው ጠቅላላ ጉባኤ ማጠናቀቂያ ላይ የግንባሩ ሊቀመንበር ሆነው በድጋሚ የተመረጡት ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፤ (በድጋሚ ያልተመረጠውን…
Read 5109 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ዘረኝነት፣አክራሪነት፣ኪራይ ሰብሳቢነት፣አድርባይነት፣----አያውቅም አንድ ወዳጄ ያወጋኝን ላውጋላችሁ፡፡ ሳልጨምር ሳልቀንስ፡፡ በቅርቡ ቤተሰቡን ይዞ ከአዲስ አበባ ወጣ ብሎ ነበር፡፡ በሰላም ነው፡፡ ለሽርሽር፤አየር ለመለወጥ!! (ችግሩ ግን አየር አናስለውጥ የሚሉ ኪራይ ሰብሳቢዎች በሽ ናቸው!) በነገራችን ላይ ይሄ ወዳጄ ለፍረጃ አይመችም፡፡ ለምን መሰላችሁ? ልማታዊም ኒዮሊበራልም አይደለም!…
Read 4138 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
አሁን ገና ባለሃብቶች የሆዳቸውን ተነፈሱ!እዚያ ማዶ አንድ ጋቢእዚህ ማዶ አንድ ጋቢየእኔማ ጋሽዬ ኪራይ ሰብሳቢ! እኔ የምላችሁ ----- በዘንድሮ ቡሄ የሰማችሁት አዲስ ግጥም አለ? (መኖርማ አለበት!) የቡሄ ጭፈራም እኮ የኑሮአችን ነጸብራቅ ነው፡፡ በነገራችን ላይ የቡሄ ጭፈራ ከተጀመረ ከ1500 ዓመታት በላይ አስቆጥሯል…
Read 6627 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ
ሚኒስትሩ ዳያስፖራውን ሲያዝናኑና ሲፈርሙ አመሹ የቀድሞው ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ (መሬት ይቅለላቸውና!) ፓርቲያቸው ኢህአዴግ ሥልጣን በያዘ ማግስት፣ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ጋር ለውይይት መቀመጣቸው ይታወሳል፡፡ (ውይይት ሳይሆን ሽንቆጣ ነው የሚሉም አሉ!) በእርግጥ ማንም ቢሆን ጠ/ሚኒስትሩ ከምሁራኑ ጋር ይወዳደሳሉ ብሎ ሊገምት አይችልም…
Read 8866 times
Published in
ፖለቲካ በፈገግታ