ዜና
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ባለፈው ቅዳሜና እሁድ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ፣ የተሻሻሉትን የፓርቲውን መተዳደሪያ ደንብና የፖለቲካ ፕሮግራም ያጸደቀ ሲሆን የአመራር ለውጥ አለማድረጉን ለአዲስ አድማስ አስታውቋል። በእስር ላይ የሚገኙት ዶ/ር መረራና በቀለ ገርባ በኦፌኮ አመራርነት እንደሚቀጥሉ ታውቋል፡፡ የፓርቲው አመራር አቶ ጥሩነህ ገምታ…
Read 3771 times
Published in
ዜና
“የዳኛቸው ሃሳቦች” በሚል የተሰራጨው መፅሐፍ ተሰብስቦ እንዲወገድ ታዟል አንጋፋው የፍልስፍና ምሁር ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ሃሳቦችን፣ ያለ ፍቃዳቸው ወስደው፣ “የዳኛቸው ሃሳቦች” በማለት ወደ መፅሐፍ ቀይረዋል በሚል ክስ የቀረበባቸው አቶ መሃመድ ሀሰን እና መፅሐፉን ለገበያ በማከፋፈል ድርሻ ነበራቸው የተባሉት አቶ አስራት አብርሃም፣…
Read 5995 times
Published in
ዜና
Tuesday, 02 January 2018 09:36
ጠ/ሚኒስትሩ ተገደው ፍ/ቤት ይቅረቡ በሚለው ላይ ብይን ለመስጠት ለአርብ ቀጠሮ ተይዟል
Written by አለማየሁ አንበሴ
አቶ በቀለ ገርባ የተሻለ ህክምና እንዲያገኙ ትዕዛዝ ተላለፈ በሃገሪቱ ከተፈጠሩ ተቃውሞና ግጭቶች ጋር ተያይዘው የወንጀልና የሽብር ክስ የቀረበባቸው የኦፌኮ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች፣ በምስክርነት እንዲቀርቡላቸው የጠቀሷቸው የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንትና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎች በስብሰባ…
Read 3196 times
Published in
ዜና
Tuesday, 02 January 2018 09:35
ከሳኡዲ በኃይል የተባረሩት ኢትዮጵያውያን፣ ኢ-ሰብአዊ ጥቃት እንደተፈፀመባቸው ተናገሩ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ህጋዊ የመኖሪያ ፍቃድ የላቸውም በሚል በኃይል ከሳኡዲ አረቢያ የተባረሩ ኢትዮጵያውያን፤ በሳውዲ ፖሊስ ኢ-ሰብአዊ ጥቃት እንደተፈፀመባቸው አስታወቁ፡፡ አሶሼትድ ፕሬስ ያነጋገራቸው፣ ከሳኡዲ በኃይል የተባረሩ ኢትዮጵያውያን፣ የሀገሪቱ መንግስት ያስቀመጠው የምህረት ጊዜ ማብቃቱን ተከትሎ ከያሉበት በፖሊስ እየታደኑ፣ እጅግ ወደ ቆሸሹና ለሰው ልጅ ወደማይመቹ እስር…
Read 2700 times
Published in
ዜና
Tuesday, 02 January 2018 09:33
ፓርቲዎች በድርድር የተስማሙባቸው 3 የምርጫ አዋጆች በፓርላማው እንዳይፀድቁ ተጠየቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ)፤ በገዥው ፓርቲና በተቃዋሚ መካከል እየተካሄደ የሚገኘው ድርድር፤ የሰጥቶ መቀበል መርህን ያልተከተለ በመሆኑ፣ በፓርቲዎች ስምምነት ተደርሶባቸዋል የተባሉ የምርጫ ስነ ስርአት ህጎች በፓርላማው እንዳይፀድቁ ጠየቀ፡፡ በቅርቡ ኢህአዴግና ኢራፓን ጨምሮ ሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተስማምተውባቸዋል የተባሉት የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ፣…
Read 1993 times
Published in
ዜና
Sunday, 24 December 2017 00:00
በኦሮሚያ ልዩ ጥቅም ረቂቅ አዋጅ ላይ የተጠራው ውይይት በተቃውሞ ተቋረጠ
Written by Administrator
· “አገሪቱ በፖለቲካ ቀውስ እየተናጠች ውይይቱን መጥራት ሌላ ችግር መፍጠር ነው ” · “ውይይቱ እንዴት በዚህ ወቅት ተዘጋጀ? ምን ፈልጎ ተዘጋጀ?” የኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ላይ ያለውን ልዩ ጥቅም ለመደንገግ በወጣው ረቂቅ አዋጅ ላይ ትላንት በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የተጠራው የውይይት…
Read 10145 times
Published in
ዜና