ዜና
የቴሌቪዥን አገልግሎትን ከአናሎግ ወደ ዲጂታል ቴክኖሎጂ ለማሸጋገር በቅርቡ የዲጂታል ቴሌቪዥን መሳሪያዎች ግዥና የግንባታ ጨረታ እንደሚወጣ ተጠቆመ፡፡ ለዲጂታል ቴክኖሎጂው አገልግሎት አስፈላጊ የሆኑ ትራንስሚተሮችና ልዩ ልዩ መሳሪያዎች ግዥ በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር በኩል እንዲካሄድ፣ አጠቃላይ የፕሮጀክት አስተዳደሩንና የቴክኖሎጂ ሽግግሩን ደግሞ የኢንፎርሜሽን መረብ…
Read 1961 times
Published in
ዜና
ሀሰተኛ የአባላት ዝርዝር በማዘጋጀት ያቋቋመው የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር እውቅና እንዲያገኝ አስደርጐ መሬት ወስዷል የተባለው ግለሰብ በ8 አመት ፅኑ እስራት እንዲቀጣ፣ የወሰደው መሬትም ለመንግሥት ገቢ እንዲሆን ተወስኗል፡፡የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 18ኛ ችሎት ባሳለፈው የፍርድ ውሳኔ በህገ-ወጡ የመኖሪያ ህብረት…
Read 2004 times
Published in
ዜና
በሂደቱ ተሣታፊ እንሆናለን ብለዋል የመወዳደሪያ ምልክት እየወሰዱ ነው ተቃዋሚ ፓርቲዎች በምርጫው ስለመወዳደራቸው እርግጠኛ ባይሆኑም በሂደቱ ተሳታፊ እንደሚሆኑ እየገለፁ ነው፡፡ “ከዚህ ቀደም በተካሄዱ ብሔራዊ ምርጫዎች ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ይነሱ የነበሩ ቅሬታዎች ያልተፈቱ ቢሆንም በ2007 ሀገር አቀፍ ምርጫ ሂደት ውስጥ እንሳተፋለን” ሲሉ አዲስ…
Read 1418 times
Published in
ዜና
Saturday, 22 November 2014 11:54
ኤሌክትሪክ በየሰዓቱ ይጠፋል “የእጃችንን አገኘን” -10 ቢ.ብር ሲባክን ዝም ብለናል
Written by Administrator
15 ቢ. ብር የፈጁትን የነፋስ ተርባይኖች፤ በ5 ቢ.ብር የውሃ ግድብ መተካት ይቻላልከ10 ቢ. ብር በላይ ሃብት በከንቱ ባከነ፤ እንደ ዘበት በነፋስ ተወሰደ ማለት ነውበረሃብተኛ ድሃ አገር፣ ይሄ ሁሉ ብክነት እብደት ነው? ወንጀል ነው? ወይስ ምን?ግን፤ ወይ ነገሬ አላልነውም፤ ወይ አብረን…
Read 6909 times
Published in
ዜና
Saturday, 22 November 2014 11:37
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኢቦላ ስጋት በወር 8 ሚ. ዶላር እያጣ ነው
Written by Administrator
በ 6 ወራት 8 አዳዲስ አውሮፕላኖችን አስገባለሁ ብሏልየኢትዮጵያ አየር መንገድ በምዕራብ አፍሪካ አገራት የተቀሰቀሰው የኢቦላ ቫይረስ በፈጠረው ስጋት ምክንያት የመንገደኞች ቁጥር በመቀነሱ፣ በወር ከ8 ሚ. ዶላር በላይ ገቢ እያጣ እንደሆነ ሮይተርስ ትናንት ዘገበ፡፡የአየር መንገዱን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረ…
Read 3407 times
Published in
ዜና
በአምስት ወጣቶች ተደፍራ ህይወቷ ያለፈው ታዳጊ ሃና ላላንጎ ጉዳይ ከፍተኛ ቁጣን የቀሰቀሰ ሲሆን በተለያዩ የመገናኛ ብዙሀናትን በአምስት ወጣቶች ተደፍራ ህይወቷ ያለፈው ታዳጊ ሃና ላላንጎ ጉዳይ ከፍተኛ ቁጣን የቀሰቀሰ ሲሆን በተለያዩ የመገናኛ ብዙሀናትን ማህበራዊ ድረገፆች ላይ ድርጊቱን የፈፀሙት ግለሰቦች ተይዘው የሀገሪቱ…
Read 7553 times
Published in
ዜና