ዜና
“ ቅ/ ሲኖዶሱ በአድባራት ሓላፊዎች ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ሕገ መንግሥቱን የሚፃረር ነው ” /ፓትርያርኩ/ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ፣ ‹‹የቤተ ክርስቲያን አባቶችና ቤተ ክርስቲያን ዕውቅና በሰጠችው ማኅበር ላይ ተገቢ ያልኾነ ቃል ተናግረዋል›› ባላቸው አንዳንድ የአዲስ አበባ…
Read 10535 times
Published in
ዜና
ለፍተሻው የተቋቋመው ኮሚቴ ሥራ ጀምሯልየጤና ጥበቃ ሚ/ሩ በማዕከሉ ተገኝተው ከህንዳዊያኑ ጋር ተነጋግረዋልከአንድ ዓመት ተኩል በፊት የላቀ የአይን ህክምና ይሰጣል ተብሎ በኢትዮጵያ ነዋሪዎች በጎ አድራጎት ድርጅት በዘውዲቱ ሆቴል ሆስፒታል የተቋቋመው OIA የህንድ የዓይን ህክምና ማእከል ፈፅሟል በተባለው የህክምና ስህተቶች፣ በአስተዳደራዊና በገንዘብ…
Read 3481 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 December 2014 12:08
የግብፅ ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤ/ክርስትያን ፓትርያርክ፤የህዳሴ ግድብ ማንንም አይጎዳም አሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የግብፅ ኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ ዳግማዊ ቴዎድሮስ፤ ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ የምትገነባው የታላቁ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት የትኛውንም የተፋሰሱን አገር እንደማይ ጎዳ ገለፁ፡፡ ፓትርያርኩ ባለፈው ማክሰኞ ወደ ግብፅ ከተጓዘው የኢትዮጵያ “የህዝብ ዲፕሎማሲያዊ” ቡድን ጋር በካይሮ ተገናኝተው የተወያዩ ሲሆን ኢትዮጵያ ከድህነት ለመውጣት…
Read 4751 times
Published in
ዜና
ያለተጠቃሚው ፈቃድ ማስታወቂያ በስልክ ማሰራጨት አይቻልምበበራሪ ወረቀቶች፣ በፖስተር፣ በስቲከር.. ማስታወቂያ ማሰራጨት ተከልክሏል.. የውጭ ማስታወቂያዎች በህግና በሥርዓት እንዲመሩና አገሪቱ ከዘርፉ ማግኘት የሚገባትን ገቢ በአግባቡ እንድታገኝ የሚያግዝ የውጭ ማስታወቂያ ደንብና መመሪያ ወጣ፡፡ ክልሎችም ከራሳቸው ነባራዊ ሁኔታ በመነሳት፣ ደንብና መመሪያ አውጥተው ተግባራዊ ያደርጋሉ…
Read 4985 times
Published in
ዜና
የጋዜጣው ዋና አዘጋጅ ታስሯልበአይናለም የመፅሐፍት መደብር የስም ማጥፋት ክስ የቀረበበት የ“የኛ ፕሬስ” ጋዜጣ አሳታሚ ዮርዳኖስ ስዩም ሚዲያ ኃ/የተ/የግ.ማህበር፣ ከ187 ሺህ ብር በላይ የገንዘብ ቅጣት የተወሰነበት ሲሆን የጋዜጣው ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ካሳሁን ወ/ዮሐንስ በቀጠሮ አልተገኘህም በሚል እስከ ቀጣይ ቀጠሮ በማረሚያ ቤት…
Read 3613 times
Published in
ዜና
የዘንድሮን የገና የንግድ ትርኢትና ባዛር ለማዘጋጀት ጨረታውን በ6.1 ሚሊዮን ብር ያሸነፈው ላቪስን ኢንተርናሽናል ቢዝነስ፤ የገናን ኤክስፖ ዛሬ ከቀኑ 8 ሰዓት እንደሚከፍት አስታወቀ፡፡ የገና ኤክስፖ እስከ ታህሳስ 28 የሚቆይ ሲሆን ከ400 በላይ የአገር ውስጥና የውጭ ድርጅቶች እንደሚሳተፉበት ታውቋል፡፡ ላቪስን ኢንተርናሽናል ቢዝነስ፤…
Read 1371 times
Published in
ዜና