ዜና
Saturday, 03 January 2015 10:34
በሽብር በተከሰሱት የተቃዋሚ አመራሮች መቃወሚያ ላይ አቃቤ ህግ ምላሽ ሰጠ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በተለያዩ የሽብር ድርጊቶች ተሣትፈዋል በሚል የተከሰሱት የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮችና ግለሰቦች ባቀረቡት የክስ መቃወሚያ ላይ አቃቤ ህግ በጽሑፍ ምላሽ የሰጠ ሲሆን ፍ/ቤቱም መቃወሚያው መርምሮ ብይን ለመስጠት ቀጥሯል፡፡ አቃቤ ህግ በ5 ነጥቦች ከፋፍሎ በሰጠው ምላሽ፤ “ሁሉም መቃወሚያዎች ህጋዊ ምክንያቶች ስለሌላቸው ውድቅ ይደረጉልኝ”…
Read 2303 times
Published in
ዜና
ምርጫው ሳይነገረን ነው የተካሄደው ብለዋልታዛቢዎቹን ህብረተሰቡ ነው የመረጣቸው - ምርጫ ቦርድ በግንቦቱ ምርጫ የሚወዳደሩ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ባለፈው ሳምንት የተካሄደው የህዝብ ታዛቢዎች ምርጫ ከህግና ደንብ ውጪ፣ የገዢው ፓርቲ አባላት የተመረጡበት ነው በማለት የተቃወሙ ሲሆን ምርጫ ቦርድ በበኩሉ፤ የህዝብ ታዛቢዎችን ህብረተሰቡ ነው…
Read 2474 times
Published in
ዜና
በዋና አብራሪ ሻምበል ሳሙኤል ግደይ ተጠልፋ ወደ ኤርትራ የገባችውን የኢትዮጵያ አየር ኃይል የሆነች ሩሲያ ሰራሽ ተዋጊ ሔሊኮፕተር ለማስመለስ በኢትዮጵያ መንግስት በኩል የተጀመረ ምንም አይነት ጥረት እንደሌለ ተገለፀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ እውነቱ ብላታ ለአዲስ አድማስ በሰጡት…
Read 6712 times
Published in
ዜና
Monday, 29 December 2014 07:39
በመንበረ ፓትርያርኩ ቅ/ማርያም ገዳም በሚሊዮኖች የሚገመት ገንዘብ መመዝበሩ ተገለጸ
Written by Administrator
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ የፓትርያርኮች መንበር (መንበረ ፕትርክና) በኾነችው ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም፣ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብና ንብረት በአስተዳደር ሓላፊዎችና ሠራተኞች መመዝበሩን ምንጮች ጠቆሙ፡፡ጥቆማው የቀረበው፣ የገዳሟ ማኅበረ ካህናትና የልማት ኮሚቴ የቤተ ክርስቲያኒቱን የገንዘብና የንብረት አሰባሰብ በተመለከተ ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለው…
Read 5904 times
Published in
ዜና
ኢንተርኮንቲኔንታል አዲስ ሆቴል በደቡብ አፍሪካ ደርባን ከተማ በተካሄደውና ከ45 ሀገሮች የተውጣጡ ከ13ሺህ በላይ ሆቴሎች በተሳተፉበት አለማቀፍ የአገልግሎትና አጠቃላይ የሆቴል መስተንግዶ ጥራት አሸናፊ መሆኑ ተገለፀ፡፡ኢንተርኮንትኔንታል አዲስ ሆቴል አለማቀፉን ሽልማት ያገኘባቸው መስፈርቶች የሆቴል መስተንግዶና የአገልግሎት አቅርቦት መሆኑን የጠቆሙት የሆቴሉ ዋና ስራ አስኪያጅ…
Read 2309 times
Published in
ዜና
Monday, 29 December 2014 07:37
በሽብር የተከሰሱ የተቃዋሚ አመራሮች፤ በማረሚያ ቤት ንብረት ተወስዶብናል አሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ማረሚያ ቤት ምላሽ እንዲሰጥ ፍ/ቤት አዝዟል “የግንቦት 7 አባል በመሆን በሽብር ድርጊቶች ተሳትፈዋል” በሚል ክስ የተመሰረተባቸው የአንድነት፣ የሰማያዊ እና የአረና ፓርቲ አመራሮች፤ ሌሊት በማረሚያ ቤት በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ ገንዘብን ጨምሮ የተለያዩ ንብረቶች እንደተወሰደባቸው ባለፈው ረቡዕ ለፍ/ቤት አመልክተዋል፡፡ በእነ ዘላለም ወርቅ…
Read 1871 times
Published in
ዜና