ዜና
ጉዳት የደረሰባቸው ወገኖች ለጉዳቱ መባባስ የእሳትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከያና መቆጣጠሪያን ተጠያቂ አድርገዋል “ቃጠሎው ከጃዝ አምባ አልተነሳም” የጃዝ አምባ ዋና ሥራ አስኪያጅ እሣቱ ከጣይቱ ኪችን አለመነሳቱን አረጋግጣለሁ - አቶ አያሌው ታደሰ የጣይቱ ሆቴል ሥራ አስኪያጅ አጋጣሚው ምትክ የማላገኝላቸውን ነገሮች ያጣሁበት ክፉ…
Read 5394 times
Published in
ዜና
ያጨሰ 1 ሺህ ብር፣ ያስጨሰ 3 ሺህ ብር ይቀጣልየመቐለ ከተማ አስተዳደር በመዝናኛ ስፍራዎች፣ በትምህርት ቤቶች፣ በሆስፒታሎችና በመሳሰሉት ህዝብ የሚሰበሰብባቸው ስፍራዎች ሲጋራ እንዳይጨስ የሚከለክል ህግ ተግባራዊ ማድረጉ ተገለፀ፡፡በመዝናኛ ስፍራዎች ሲጋራ ሲያጨሱ የተገኙ ግለሰቦች ከ1 ሺህ ብር በላይ፣ ሲጋራ እንዲጨስ የፈቀዱ የመዝናኛ…
Read 3929 times
Published in
ዜና
ከግል ባለሃብቶች ጋር በሽርክና የሚያካሂደው የቤት ግንባታ ሞዴል ደንብ እየተዘጋጀ ነውመንግስት በሪል እስቴት ቤቶች ልማት ዘርፍ ከግል ባለሃብቶች ጋር በሽርክና ሊሰማራ ሲሆን ለዚሁ ስራ የሚያገለግል ሞዴል ደንብ እየተዘጋጀ ነው፡፡ የከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበው የአምስት…
Read 3024 times
Published in
ዜና
በሲሚንቶ ገበያ የታየው ለውጥ በቢራ እየተደገመ ነው ከነባር የሲማንቶ አምራቾች ላይ ግዙፉ የደርባ ሚድሮክ ፋብሪካ ከዚያም የድሬዳዋው ናሽናል ሲሚንቶ ሲታከልበት እንደታየው በቢራ አምራቾች የተጧጧፈ ውድድርም በአጭር ጊዜ አስደናቂ የዋጋና የአቅርቦት ልዩነት እየታየ ነው፡፡ የዋጋ ንረት በተለመደበት አገር ደንበኞችን የመማረክ ብርቱ…
Read 2996 times
Published in
ዜና
Saturday, 17 January 2015 10:40
በሽብር የተከሰሱት የተቃዋሚ አመራሮች በማረሚያ ቤቱ ላይ ያቀረቡት አቤቱታ በመቅረፀ ድምፅ አልተያዘም ተባለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በሽብርተኝነት የተሰየመው “ግንቦት 7” ድርጅት አባል በመሆን በተለያዩ የሽብር ድርጊቶች ተሳታፊ ነበሩ ተብለው የተከሰሱት የአንድነት፣ የአረና እና የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችና ሌሎች ተከሳሾች “በማረሚያ ቤት ህገወጥ ፍተሻ ተደርጎ ገንዘብና ንብረት ተወስዶብናል” ሲሉ በቃል ያቀረቡት አቤቱታና ክርክር በመቅረፀ ድምፅ ባለመቀረፁ እንደገና አቤቱታቸውን…
Read 1331 times
Published in
ዜና
• ለ3ኛ ጊዜ ጠቅላላ ጉባኤ ማካሄድ አንችልም ብለዋልጠቅላላ ጉባኤ በማካሄድ በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ የውስጥ ችግራቸውን ፈተው እንዲቀርቡ የመጨረሻ እድል የተሰጣቸው መኢአድና አንድነት፤ ለሶስተኛ ጊዜ ጠቅላላ ጉባኤ እንደማያካሂዱና የምርጫ ቦርድን ውሳኔ እንደሚጠብቁ ተናገሩ፡፡የመላው ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ቢሮን የያዙት የፓርቲው…
Read 1245 times
Published in
ዜና