ዜና
ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ 36 ሺህ ሊትር ናፍጣ ከሸጠ በኋላ እንዳይታወቅበት የነዳጅ መላለሻ መኪናውን በእሳት አጋይቷል ተብሎ የተከሰሰ ሾፌር ሰሞኑን በፍ/ቤት ጥፋተኛ ተባለ፡፡ ተከሳሹ ከጅቡቲ 44ሺህ ሊትር ናፍጣ የጫነ መኪና ወደ ጅማ ማድረስ እንደነበረበት የገለፀው አቃቤ ህግ፤ በመሃል የቦቴ…
Read 2247 times
Published in
ዜና
“ቴአትረ ቦለቲካ” የሚል መፅሃፍ ሊያወጡ ነው በመጪው ግንቦት በሚካሄደው አገራዊ ምርጫ ካለፈው ምርጫ የተለየ ውጤት ቨመጣል ብለው እንደማይጠብቁ የተናገሩት የቀድሞው የኢዴፓ ፕሬዚዳንት አቶ ልደቱ አያሌው፤ በምርጫውም እንደማይወዳደሩ አስታወቁ፡፡ በ “ቴአትረ ቦፖለቲካ ፣ አሉባልታና የአገራችን ፖለቲካ ገመና” በሚል ርዕስ የፃፉት አዲስ…
Read 3037 times
Published in
ዜና
Saturday, 07 February 2015 12:22
የጦማሪያኑንና የጋዜጠኞቹን ጉዳይ የሚያዩት ዳኛ ከሰብሳቢነታቸው በፈቃዳቸው ለመነሳት ወሰኑ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
የይነሱልን ጥያቄው በግራና ቀኝ ዳኞች ውድቅ ተደርጓል በሽብርተኝነት ወንጀል ክስ ቀርቦባቸው ከዘጠኝ ወራት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት ሶስቱ ጋዜጠኞችና ስድስት ጦማሪያን የመሃል ዳኛው እንዲነሱላቸው ያቀረቡትን አቤቱታ የግራና ቀኝ ዳኞች ልተቀበልነውም ቢሉም የመሃል ዳኛው፣ “ከዚህ በኋላ ጉዳዩን በነፃነት አየዋለሁ ብዬ ስለማላምን…
Read 1492 times
Published in
ዜና
የባቡር ሐዲዱን ያለ ጫማ ማቋረጥ ለከፋ አደጋ ያጋልጣል የባቡር መስመሩ የዲዛይን ማሻሻያዎች ሊደረጉበት ይገባል -ባለሙያዎች የአዲስ አበባ ከተማ የቀላል ባቡር ፕሮጀክት ሥራ ከሞላ ጎደል በመጠናቀቁ በነገው ዕለት የቅድመ አገልግሎት ሙከራ ሊያካሂድ ነው፡፡ ታላላቅ የመንግስት ባለስልጣናትን፣ ታዋቂ ግለሰቦችንና የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎችን…
Read 9805 times
Published in
ዜና
Saturday, 31 January 2015 12:36
የአሜሪካ መንግስት፣ ዘጠኙ ጋዜጠኞችና ፀሐፊዎች በሽብር መከሰሳቸው አሳስቦኛል አለ
Written by Administrator
ባለፈው ሚያዚያ የታሰሩት ሦስት ጋዜጠኞችና ስድስት የዞን ዘጠኝ ጦማሪዎች ላይ አቃቤ ህግ ያቀረበው የሽብር ክስ እንዲቀጥል ሰሞኑን በፍ/ቤት መፈቀዱ እንዳሳሰበው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የገለፀ ሲሆን፤ የክሱ ሂደት በግንቦቱ ምርጫ ተአማኒነትና ዲሞክራሲያዊነት ላይ አሉታዊ ተፅእኖ ያሳድራል ሲል ነቀፈ፡፡ የአሜሪካ የውጭ…
Read 2950 times
Published in
ዜና
Saturday, 31 January 2015 12:34
የእነ አቶ በላይ ፍቃዱ ቡድን በፀጥታ ኃይሎች ከ“አንድነት” ጽ/ቤት እንዲወጣ ተደረገ
Written by አለማየሁ አንበሴ
አዲሶቹ የአንድነትና መኢአድ አመራሮች ከቀድሞዎቹ ጋር በጋራ እንሠራለን አሉ እውቅና የተነፈገው በእነ አቶ በላይ በፍቃዱ የሚመራው የአንድነት ፓርቲ አመራር ትናንት 8 ሰአት ላይ በፓርቲው ጽ/ቤት መግለጫ ለመስጠት ጋዜጠኞችን ጠርቶ የነበረ ቢሆንም ከመግለጫው በፊት በፀጥታ ሃይሎች ፅ/ቤቱን ለቅቆ እንዲወጣ ተደርጓል፡፡ “የመድብለ…
Read 6876 times
Published in
ዜና