ዜና
ፓስፖርትና ህጋዊ ሰነድ ሣይኖራቸው በህገ ወጥ መንገድ ኬንያ ውስጥ ተይዘዋል የተባሉት 101 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ፍ/ቤት ቀርበው እያንዳንዳቸው 50ሺህ የኬንያ ሽልንግ እንዲከፍሉ መክፈል ካልቻልኩ በአንድ አመት እስራት እንዲቀጡ ተፈረደባቸው፡፡ በኬንያ ታሲያ በተባለችው ግዛት ሰኞ እለት በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉት ኢትዮጵያውያኑ በ3…
Read 1110 times
Published in
ዜና
ሜድኮ ባዩ ሜዲካል ኮሌጅ የካቲት 23 እና 24 ቀን 2007 ዓ.ም ትምህርታዊ ፌስቲቫል ያካሄዳል፡፡ “የትምህርት እድልን በተቀናጀ መንገድ ከውጭ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ተማሪችን ማገናኘት” በሚል መሪ ቃል የፊታችን ሰኞ እና ማክሰኞ በሜድኮ ባዮ ሜዲካል ኮሌጅ ውስጥ በሚካሄደው ትምርታሪ ፉስቲቫል ላይ በርካታ…
Read 1050 times
Published in
ዜና
Monday, 02 March 2015 08:45
የኃይል ማስተላለፊያ የዲዛይን ለውት የአዲስ አበባ የእግረኛ መንገድ ግንባታን አጓቷል ተባለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በአዲስ አበባ ከባቡር ፕሮጀክት ጋር ተያይዘው የእግረኛ መንገድ ግንባታዎች መዘግየት ያጋጠማቸው ከባቡር የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስረ ዝርጋታ ጋር ተያይዞ በየጊዜው የዲዛይን ለውጦች በመደረጉ ነው ተባለ፡፡ የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ኢ/ር ፍቃዱ ኃይሌ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት አስፋልት ስራው ያለምንም…
Read 1016 times
Published in
ዜና
በአስር አመት ውስጥ ስምንት መቶ ወንድና ሴት አቅመ ደካማ ተማሪዎችን የነፃ ትምህርት ዕድል የሚያስገኘው የማስተር ካርድ ስኮላር ፕሮግራም ትናንት በይፋ ተጀመረ፡፡ በአንድ መቶ የኢኮኖሚ አቋማቸው ደካማ በሆኑ ወጣት ወንድና ሴት ተማሪዎች በትናንትናው ዕለት በይፋ የተጀመረው የማስተር ካርድ የነፃ ትምህርት ዕድል…
Read 1523 times
Published in
ዜና
በግንቦቱ ምርጫ ህዝቡ በእውቀት ላይ ተመስርቶ እንዲመርጥ ያሳሰበው ኢዴፓ፣ ህብረተሰቡ የፓርቲውን አማራጭ አስተሳሰቦች ገምግሞ እንዲመርጥ የሚያስችል የመወዳደሪያ ማኒፌስቶ ማውጣቱንም አስታውቋል፡፡ ፓርቲው ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ፤ ቢመረጥ ሊተገብራቸው የሚፈልጋቸውን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ አማራጮችን ከገዥው ፓርቲ በተለየ በግልፅ ማስቀመጡንና ለወጣቱ ትውልድም ልዩ…
Read 1028 times
Published in
ዜና
ለብዙ የአዲስ አበባ ነዋሪ አማራጭ እንደሆኑ በጥናት ሪፖርት ተገልጿልበአዲስ አበባ የሚገኙ የጤና ተቋማት የሚሰጡት አገልግሎት በአመዛኙ በመንግስት ስር ካሉት ተቋማት የተሻለ ቢሆንም፣ ግማሽ ያህሉ ገና ከደረጃ በታች እንደሆኑ ተገለፀ፡፡ በመንግስትና በግል ጤና ተቋማት ያለው የክፍያ ልዩነት ከአራት እስከ አርባ እጥፍ…
Read 1817 times
Published in
ዜና