ዜና
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ሰርቪስ፤ በሳምንት አንድ ቀን በጣቢያው መንፈሳዊ ዝግጅት የሚያስተላልፉ ሃይማኖታዊ ፕሮግራሞች፣ የታደሰ ፈቃድ በአስቸኳይ እንዲያስገቡ አዘዘ፡፡ የጣቢያ ፕሮግራሚንግ ኮሚቴ መስከረም 21 ቀን 2008 ዓ.ም በጻፈው ደብዳቤ፤ ማኅበረ ቅዱሳን፣ ቃለ ዐዋዲ፣ ታዖሎጐስ እና ኤንሼንት ዊዝደም የተባሉ አራት የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ከሚመለከተው…
Read 3555 times
Published in
ዜና
ጉዳዩን ለአለም የሚያሳውቅ ገለልተኛ አካል እንዲቋቋም ጠይቋል ሠማያዊ ፓርቲ፤ በኢትዮጵያ የተከሰተው “ረሃብ”፤ ከገዥው ፓርቲ የፖሊሲ ውድቀት የመነጨ ነው በማለት ችግሩን ለአለም የሚያሳውቅ ገለልተኛ አካል እንዲቋቋምና አለማቀፉ ህብረተሰብ እርዳታውን እንዲለግስ ጠየቀ፡፡ ፓርቲው ከትናንት በስቲያ “ረሃቡ የገዥው ፓርቲ የፖሊሲ ውድቀት ነው!” በሚል…
Read 2506 times
Published in
ዜና
ኤርትራ ዝቅተኛ የኢንተርኔት ተጠቃሚ በመሆን አለምን ትመራለች በኢትዮጵያ የኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚ የሆነው ከአጠቃላዩ ህዝብ 1.7 በመቶ የሚሆነው ብቻ ነው መባሉን የአሜሪካው የቢዝነስ መጽሄት ፎርቹን ዘገበ፡፡ኢንተርኔት ላይቭ ስታትስ የተባለው አለማቀፍ ተቋም ያወጣውን መረጃ ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ እጅግ ዝቅተኛ የኢንተርኔት አገልግሎት አቅርቦት…
Read 3292 times
Published in
ዜና
Saturday, 10 October 2015 15:54
የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በኢትዮጵያ ስጋ ላይ የጣለችውን ማዕቀብ አነሳች
Written by Administrator
ኢትዮጵያ አምና ወደዚያው ከላከችው ስጋ 58.8 ሚ ዶላር አግኝታለች የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የኢትዮጵያ የስጋ ምርት ወደ ግዛቷ እንዳይገባ ከአንድ ሳምንት በፊት ጥላው የነበረችውን ማዕቀብ ማንሳቷን ተርኪሽ ዊክሊ ድረገጽ ትናንት ዘገበ፡፡ከሳምንት በፊት ከኢትዮጵያ ሰባት ስጋ ላኪ ኩባንያዎች ወደ አገሪቱ ከገባው 36…
Read 2099 times
Published in
ዜና
የአሠሪና ሠራተኛ ህጉ በቻይንኛ ተተርጉሞ ለቻይና ኩባንያዎች ተሰራጨ በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ የቻይና ኩባንያዎች፤ የኢትዮጵያውያን ሠራተኞችን መብት አክብረው እንዲሠሩ ስልጠና የተሰጣቸው ሲሆን የሀገሪቱ የአሠሪና ሠራተኛ ህግ ወደ ቻይንኛ ቋንቋ ተተርጉሞ ለኩባንያዎቹ መሠራጨቱን የኢትዮጵያ አሠሪዎች ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡ አንዳንድ የቻይና ኩባንያዎች በደሞዝ አከፋፈል፣ በፍቃድ…
Read 1323 times
Published in
ዜና
Saturday, 10 October 2015 15:52
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት: ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ የሕንጻ ኪራይ አልሰበሰበም
Written by Administrator
የገቢ አሰባሰቡ የአስተዳደር ጉባኤ አባላቱን አወቃቅሷል ከዕድሳት ዕጦት የሕንጻው ደኅንነት አደጋ ላይ ወድቋል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ ሀገረ ስብከት ጽ/ቤት፣ ለተለያዩ አገልግሎቶች ከአከራያቸው የሕንጻው ክፍሎች ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ የኪራይ ክፍያ አለመሰብሰቡ ተገለጸ፤ ተከራዮች ውዝፍ ዕዳቸውን ከነመቀጫው አጠናቀው…
Read 1145 times
Published in
ዜና