ዜና
በሽብርተኝነት ለተከሰሱ ግለሰቦች በምስክርነት እንዲቀርቡ የተፈለጉትን አቶ አንዳርጋቸው ፅጌን ፍ/ቤት እንዲያቀርብ የታዘዘው የቃሊቲ ማረሚያ ቤት፣ አቶ አንዳርጋቸው በቃሊቲ ማረሚያ ቤት እንደሌሉ ትናንት በደብዳቤው በሰጠው ምላሽ አስታውቋል፡፡ በእነ ዘመነ ካሴ የክስ መዝገብ ከተካተቱ የሽብር ተከሳሾች መካከል አቶ አሸናፊ አካሉ፣ አቶ ናሁን…
Read 10152 times
Published in
ዜና
ወደ ጋምቤላ ሲጓዝ የነበረ ሌላ አውሮፕላንም ጎማው በመውለቁ ተመልሶ ማረፉ ተነግሯልትላንት ማለዳ ከአየርላንድ ደብሊን አውሮፕላን ማረፊያ ተነስቶ ወደ ዋሽንግተን በመብረር ላይ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር ET500 ቦይንግ 787-800 አውሮፕላን በግራ ሞተሩ ላይ ባጋጠመው የቴክኒክ ብልሽት ጉዞውን አቋርጦ ወደ…
Read 6347 times
Published in
ዜና
“ዴርቶጋዳ” በተሰኘው የመጀመሪያ ረዥም ልብወለዱ ዕውቅና ያተረፈው ደራሲ ይስማዕከ ወርቁ፤ በአይናለም የመጽሐፍት መደብር ባለቤት፣ በአቶ አይናለም መዋ የ330 ሺህ ብር ክስ እንደቀረበበት ምንጮች ጠቆሙ፡፡ ከክስ መዝገቡ ላይ ለመረዳት እንደተቻለው፤ ደራሲ ይስማዕከ ወርቁ “ዴርቶጋዳ” እና “ዣንቶዣራ” የተሰኙ መጽሐፎቹን በራሱ ማተሚያ ቤት…
Read 15536 times
Published in
ዜና
በሽብር ወንጀል 18 አመት ፅኑ እስራት ተፈርዶበት በማረሚያ ቤት የሚገኘው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፤ በእስር ላይ ሳለ ሆኖ ለ3ኛ ጊዜ የአለማቀፍ ሽልማት አሸነፈ፡፡ጋዜጠኛው ሰሞኑን የ“ፔን ካናዳ ዋን ሂዩማኒቲ አዋርድ” የተሸለመው ድንበር ሳይገድበው ለዓለም ማህበረሰብ በፀሃፊነቱ ባበረከተው ጉልህ አስተዋፅኦ ነው ተብሏል፡፡ ሽልማቱም…
Read 4060 times
Published in
ዜና
የ300 ሺ ብር የገንዘብ ቅጣትም ተበይኖበታልየ“ሎሚ” መፅሄት አሳታሚ የነበረው ዳዲሞስ ኢንተርቴይንመንትና የፕሬስ ስራዎች ኃላ/የተ/የግል ማህበር እና ስራ አስኪያጁ አቶ ግዛው ታዬ፤ ከ800 ሺህ ብር በላይ ታክስ በማጭበርበርና በሌሎች ተያያዥ 14 ክሶች፣ ፍ/ቤት የጥፋተኝነት ውሳኔ በይኖበት፣ የ18 ዓመት ፅኑ እስራትና የገንዘብ…
Read 2817 times
Published in
ዜና
የዓለም የኢነርጂ መሪዎች ጉባኤና የካውንስል ስብሰባ፣ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ለተከታታይ አራት ቀናት በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሐይልና አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጎሳዬ መንግስቴ እንደተናገሩት፤ ጉባኤው ከሰሃራ በታች ባሉ አገራት ሲዘጋጅ የአሁኑ የመጀመሪያው ነው፡፡ በጉባኤው ላይ…
Read 860 times
Published in
ዜና