ዜና
Saturday, 14 November 2015 09:25
“Crumbs” ፊልም ትላንት በአዲስ አበባ ተመረቀ ዳንኤል ታደሰ (ጋጋኖ) ለትወና 125ሺ ብር ተከፍሎታል
Written by Administrator
በስፔናዊው ሚጌል ሊያንሶ ተፅፎ የተዘጋጀውና ከ60 በላይ በሚሆኑ ዓለም አቀፍ የፊልም ፌስቲቫሎች ላይ ተሳትፎ፣ 10 ሽልማቶችን ያሸነፈው “Crumbs” (ስብርባሪ) የተሰኘው ሳይንሳዊ ልብወለድ ፊልም፤ ትላንት ምሽት በአቤል ሲኒማ ተመረቀ፡፡ ከዓለም ጦርነቶች ፍፃሜ በኋላ ምን ሊፈጠር እንደሚችል በሚያመለክተው በዚህ ፊልም ላይ ዳንኤል…
Read 2237 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 November 2015 09:24
ኢ - መደበኛ በሆኑ የስራ መስኮች መሰማራት ውጤታማ ያደርጋል ተባለ
Written by ማህሌት ኪ/ወልድ እና አለማየሁ አንበሴ
ከመደበኛ የትምህርት ስልጠና በተለየ እንደ ቧንቧ ሥራ ባሉ ኢ-መደበኛ የስራ መስኮች ላይ መሰማራት ውጤታማ ያደርጋል ሲል “ኮንሰርን ወርልድ ዋይድ ኢትዮጵያ” የተባለው ድርጅት ገለፀ፡፡ ከአዲስ ከተማ፣ ቂርቆስና ልደታ ክፍለ ከተሞች የተውጣጡ ከ670 በላይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ነዋሪዎችን አሰልጥኖ ወደ…
Read 2159 times
Published in
ዜና
“ዲሞክራሲያዊ ውይይት ከሌለ አገሪቱ እንደአገር አትቀጥልም” ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፤ “ከጋዜጠኞች የሚሰነዘርብኝን ትችት አልፈራም፤ ነጻ ሚዲያ ለዲሞክራሲ ግንባታው ሂደትና ለልማት እጅግ ወሳኝ ነገር ነው” ሲሉ መናገራቸውን ቢቢሲ ትናንት ዘገበ፡፡“ፍጹም እንዳልሆንን እናውቃለን፤ በመሆኑም ከማንኛውም ጋዜጠኛ የሚቀርብብንን ትችት ለመቀበል ዝግጁ ነን”…
Read 7547 times
Published in
ዜና
Saturday, 07 November 2015 09:19
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝን እንዳንጠይቅ ተከለከልን ሲሉ ቤተሰቦቹ አመለከቱ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ችግራቸውን እንዲፈታላቸው ጠይቀዋል በእስር ላይ የሚገኘውን ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላለፉት 20 ቀናት መጠየቅና ማግኘት እንዳልቻሉ የጠቆሙት ቤተሰቦቹ፤ የጤንነቱ ጉዳይ እንዳሳሰባቸው በመግለፅ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ለችግራቸው እልባት እንዲሰጣቸው በደብዳቤ አመለከቱ፡፡ የጋዜጠኛው ቤተሰቦች በደብዳቤያቸው እንደገለፁት፤ ከጥቅምት 7 ቀን…
Read 3857 times
Published in
ዜና
Saturday, 07 November 2015 09:17
ለሉሲዎች ከ2016 የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ውጭ መሆን ፌዴሬሽኑ ተጠያቂ ነው ተባለ
Written by Administrator
ቡድኑ በቀጣዩ ኦሎምፒክ ማጣሪያም አይሳተፍም የኢትዮጵያ ሴቶች እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ሉሲ፣ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለሚመለከተው አካል መላክ የነበረበትን የተሳትፎ ማረጋገጫ ደብዳቤ ባለመላኩ በሰራው ጥፋት ሳቢያ፣ በካሜሩን አስተናጋጅነት ከሚካሄደው የ2016 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ ውድድር ውጭ ሆኗል፡፡ የኢትዮጵያ እግር…
Read 4318 times
Published in
ዜና
ቴክኖ ሞባይል ላለፉት 3 ወራት አላመረተም በሀገሪቱ በተከሰተው የውጭ ምንዛሪ እጥረት የሀገር ውስጥ ኩባንያዎች ምርት ማምረት እስከማቆም የደረሱ ሲሆን በአስመጪና ላኪነት የንግድ ስራ ላይ የተሠማሩ ነጋዴዎችም መቸገራቸውን ገልፀዋል፡፡ ከ900 በላይ ሠራተኞችን ይዞ ተንቀሳቃሽ ስልኮችን በማምረት ሥራ ላይ የተሠማራው የቴክኖ ሞባይል…
Read 4503 times
Published in
ዜና