ዜና
የአክሰስ ሪል እስቴት መስራች አቶ ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ፤ በ5 መቶ ሺህ ብር ዋስ ከእስር እንዲለቀቁ ጉዳዩን እየተመለከተ ያለው ፍ/ቤት ከትናንት በስቲያ የወሰነ ሲሆን እስከ ትናንት አመሻሽ ድረስ ከእስር አለመለቀቃቸውን ለማወቅ ተችሏል ፡፡ከአክሰስ ሪል ስቴት አ.ማ ያለአግባብ 1.4 ቢሊዮን ብር ወጪ…
Read 2015 times
Published in
ዜና
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ ለልጃቸው ሕክምና የገንዘብ ርዳታ የወሰኑላቸውን የእንጦጦ ኪዳነ ምሕረት ገዳም 10 የአስተዳደር ኮሚቴ አባላትን ከሥራና ከደሞዝ ያገዱ ቢሆንም ፓትርያርኩ እግዱን ሽረውታል፡፡ ሥራ አስኪያጁ፣ “ለታማሚ ልጃቸው ማሳከሚያ” በሚል ገንዘብ በማሠባሰብ ላይ…
Read 2882 times
Published in
ዜና
Saturday, 26 March 2016 10:24
በኦሮሚያ የተፈጠረው ግጭት በኢንቨስትመንት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንዳይፈጥር ተሰግቷል
Written by አለማየሁ አንበሴ
ባለፉት 4 ወራት በኦሮሚያ ክልል የተፈጠረው ተቃውሞና ግጭት በፍጥነት እያደገ ባለው የሀገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሊያሳድር እንደሚችል “ፎሬይን ፖሊሲ” መፅሄት ጠቆመ፡፡ “ዘ ኢኮኖሚስት” በበኩሉ፤ “ወትሮም ጠንካራ ያልሆነውን የፌደራል ስርአት ግጭቶች እየተፈታተኑት ነው” ብሏል፡፡ በፍጥነት እያደገ የመጣው የሃገሪቱ ኢኮኖሚ ለግጭቱ…
Read 2646 times
Published in
ዜና
“ጥያቄው የቀረበበት ጊዜ በማጠሩ እንጂ ዕውቅና አልከለከልንም” /የአዲስ አበባ አስተዳደር/ ባሳለፍነው ሐሙስ፣ በማኅበረ ቅዱሳን አዘጋጅነት በኤግዚቢሽን ማዕከል እንደሚታይ ሲጠበቅ የነበረው 5ኛው ዙር ልዩ ዐውደ ርዕይ የታገደው በመንግሥት መሆኑን ማኅበረ ቅዱሳን አስታወቀ፡፡ “ለእኛ መንገር ባልተፈለገና በማናውቀው ምክንያት መንግሥት ከልክሎናል፤” ሲሉ የማኅበረ…
Read 3327 times
Published in
ዜና
እስካሁን የተደረገው እርዳታ በጣም አነስተኛ ነው ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለ ማርያም ደሳለኝ፤ በድርቁ ለተጎዱ ዜጎች ተጨማሪ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንዲያደርጉ ለአለማቀፉ ማህበረሰብና ለለጋሽ ተቋማት ከትናንት በስቲያ ጥሪ ማቅረባቸውን አሶሼትድ ፕሬስ ዘገበ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለ ማርያም ከአሶሼትድ ፕሬስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣…
Read 5472 times
Published in
ዜና
የአውሮፓ ኤምባሲዎች ከፓርቲ መሪዎች ጋር በሚያካሂዱት ውይይት፤ የሰማያዊ ፓርቲ መሪ ኢ/ር ይልቃል ጌትነት፣ በቅርቡ የተከሰቱ ግጭቶችንና ወቅታዊ ጉዳዮችን በመጥቀስ ኢትዮጵያ መስቀለኛ መንገድ ላይ መሆኗን እንደተናገሩ ገለፁ፡፡የአውሮፓ ህብረት ልዑክ ምክትል ኃላፊን ጨምሮ የእንግሊዝ፣ የጀርመን፣ የፈረንሳይና የሌሎች የአውሮፓ አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች፣ በሀገሪቱ ወቅታዊ…
Read 4512 times
Published in
ዜና