ዜና

Rate this item
(0 votes)
በማረሚያ ቤት አያያዝ ተበድለናል ያሉት የሽብር ተካሳሾቹ የአሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረንስ አመራሮችና የሠማያዊ ፓርቲ አባላት ላለፉት 9 ቀናት የረሃብ አድማ ያደረጉ ሲሆን ከማረሚያ ቤቱ ሃላፊዎች ጋር ከተነጋገሩ በኋላ ትናንት መመገብ መጀመራቸውን የረሃብ አድማ ካደረጉት አንዱ የሆኑት የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ…
Rate this item
(31 votes)
- በከተማዋ 80 ሆቴሎችና 12 የጤና ተቋማት ታሸጉ- 10 ሺ ኪሎ ምግብና 1200 ኪሎ ሥጋ ተወገደ በአዲስ አበባ ሰኔ 2 ቀን 2008 ዓ.ም መከሰቱ በይፋ በተገለፀው የአተት በሽታ የሚያዙ ነዋሪዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ የተገለፀ ሲሆን በሽታው በወረርሽኝ መልክ ሊከሰት እንደሚችልና…
Rate this item
(24 votes)
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማን ጨምሮ ዋና ዋና የከተማዋ ባለስልጣናት፤ በተለያዩ አካባቢዎች ከሳምንት ባላይ ሳይነሱ ለቆዩት የደረቅ ቆሻሻ ክምችቶች መፍትሄ ለማግኘት በስብሰባ ተወጥረው መሰንበታቸው ተገለፀ፡፡ በጉዳዩ ላይ የአስተዳደሩን ማብራሪያ ለማግኘት ወደ ከንቲባው ቢሮ በተደጋጋሚ ስልክ ብንደውልም፤ “ኃላፊዎቹ ከቢሮ…
Rate this item
(16 votes)
· ኢዴፓ የብሄራዊ እርቅ መድረክ እንዲፈጠር ጠየቀ የአገሪቱን ወቅታዊ ችግሮች በመጥቀስ መንግስት አፋጣኝ መፍትሄ ማበጀት እንዳለበት የገለፁት ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ ችግሮቹ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሰዋል ሲሉ አስጠነቀቁ የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝና ለፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ በፃፈው…
Rate this item
(9 votes)
የኢትዮጵያ የቴያትር አባት እየተባለ የሚጠራውና በተወለደ በ72 አመቱ ከትናንት በስቲያ ከዚህ አለም በሞት የተለየው፣ የአንጋፋው የቲያትር አዘጋጅ የአባተ መኩሪያ የቀብር ስነ ስርዓት ትናንት በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈፀመ፡፡ በዘመናዊ የኢትዮጵያ ቴአትር ፈር ቀዳጅነቱ የሚታወቀው አባተ መኩሪያ፤ ከጥቂት ወራት በፊት በጠና ታምሞ…
Rate this item
(9 votes)
የኢትዮጵያና የስዊድን ሳይንቲስቶች ለወባ በሽታ አማጭ ትንኝ መከላከያ ያገኙት የምርምር ውጤት አነጋጋሪ ሆኗል፡፡ በህይወት ያለች ዶሮ መኝታ አጠገብ ማስቀመጥ የወባ ትንኝን ድርሽ እንዳይል ያደርጋል ብለዋል፤ ተመራማሪዎቹ፡፡ ከዶሮና ከወፎች የሚወጣው የተፈጥሮ ሽታ ለወባ ትንኝ ጠላቷ ነው ያሉት ተመራማሪዎቹ በየዓመቱ በአፍሪካ ወደ…