ዜና

Rate this item
(7 votes)
6 ቢሊዮን ዶላር ያህል በሪልእስቴት ዘርፍ ኢንቨስት ተደርጓል ተብሏል አዲስ አበባ በሪልእስቴት ዘርፍ ኢንቨስትመንት ከአፍሪካ ከተሞች በ3ኛ ደረጃ ላይ እንደምትገኝና የከተማዋ የሪልእስቴት ልማት ዘርፍ ኢንቨስትመንት፣ 6 ቢሊዮን ዶላር እንደሚደርስ የዓለም ባንክ ከትናንት በስቲያ ይፋ ባደረገው የአፍሪካ ዋና ዋና ከተሞች ወቅታዊ…
Rate this item
(3 votes)
“ፐርሰንት ከደመወዝ ተቀንሶ አይከፈልም፤ አሠራሩም ሕጋዊ አይደለም” /ክፍለ ከተማው/ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት፣ “የደብረ ተኣምራት ዳግማዊት ጻድቃኔ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ካህናትና ሠራተኞች፤ ለተፈቀደላቸው የደመወዝ ጭማሪ ማጽደቂያ፣ ለሀገረ ስብከቱ ሓላፊዎች የተሰጠው ብር 50 ሺሕ ጉቦ እንዲመለስ ታዘዘ፤” በሚል ርእስ፣ አዲስ አድማስ…
Rate this item
(13 votes)
በተለያዩ ምክንያቶች ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ የሚደርጉትን የመንግስት ባለስልጣናት ልዩ ጥቅም የሚያስከብረው አዋጅ ፀደቀ፡፡የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሰሞኑን ያፀደቀው ይኸው አዋጅ ቁጥር 10003/2009 በተለያዩ ምክንያቶች ከኃለፊነታቸው የሚነሱ የሀገርና የመንግስት መሪዎች፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት የምክር ቤት አባላትና ዳኞች ከችግር የራቀ ኑሮ እንዲኖሩና ለጥቃት…
Rate this item
(10 votes)
የዚያድ ባሬን ከስልጣን መውረድ ተከትሎ እንደ አገር መቆም ተስኗት አሳር መከራዋን ስትቆጥር የዘለቀቺው፣ የእርስ በእርስ ጦርነት፣ የጽንፈኛ ቡድኖች ጥቃት፣ ድርቅና ርሃብ እየተፈራረቁ ያደቀቋት ሶማሊያ፤ ከ25 አመታት በኋላ ሰሞኑን ታሪካዊ የተባለውን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ አከናውናለች፡፡በሙስና የታማው፣ በሽብር ስጋት የታጀበው፣ ተስፋ የተጣለበትና ለወራት…
Rate this item
(0 votes)
በአፍሪካ በየዓመቱ ከአንድ ቢሊዮን በላይ ህፃናት የተለያዩ ጥቃቶች እንደሚደርሱባቸው የጠቆመው “ወርልድ ቪዥን” የተሰኘው አለማቀፉ ግብረ ሰናይ ድርጅት፤ የአህጉሪቱ መሪዎች ህፃናትን ከጥቃት እንዲታደጉ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ወርልድ ቪዥን በህፃናት ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን ለማስቆም አገራት የበኩላቸውን እንዲወጡ ለመጠቆምና ለመቀስቀስ ሰሞኑን በአዲስ አበባ ሂልተን…
Sunday, 12 February 2017 00:00

“ጉዛራ ዛሬ” ይመረቃል

Written by
Rate this item
(1 Vote)
በኢትዮጵያዊ ፕሮፌሽናል የአደን ባለሙያ የተሰራውና ከ17 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበታል የተባለው “ጉዛራ ሆቴል” ዛሬ ይመረቃል፡፡በአደን ሙያ ከዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን ሙሉ ፈቃድ ተሰጥቶአቸው ለረዥም አመታት በሙያው ሲሰሩየቆዩት አቶ ተሾመ አደም፤ በቱሪዝም ዘርፉ ለዓመታት ያዳበሩትን ዕውቀትና ልምድ ተጠቅመው፣ የቱሪስቱን ፍላጎት…