ዜና

Rate this item
(13 votes)
ወደ 100 ሺህ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን ይመለሳሉ ተብሎ ይጠበቃል በሳኡዲ ከሚገኙ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ጥቂቶቹ ብቻ የመኖሪያ ፍቃድ እንዳላቸው የተገለፀ ሲሆን፤ መኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው የሌላ ሀገር ዜጎች በ90 ቀናት ውስጥ ሳኡዲ አረቢያን ለቀው እንዲወጡ የታወጀውን አዋጅ ተከትሎ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…
Rate this item
(10 votes)
የወለጋ፣ የሐረርና የቦረና ከብቶች ዘንድሮ ወደ አዲስ አበባ አልገቡምበአቃቂ ለ12 ዓመታት በበሬና በበግ ንግድ ላይ የተሰማሩት አቶ አስቻለው ሽመልስ፤ ከዓምናው የትንሳኤ በዓል ገበያ አንፃር ሲታይ የዘንድሮው በከብቶች ጥራትም ሆነ በዋጋ የተሻለ ነው ይላሉ። ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ ዓምና በሬ አምራች በሆኑ…
Rate this item
(8 votes)
‹‹ማዕከላዊ›› ላይ የሚቀርቡ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች አቤቱታ በገለልተኛ ቡድን እንዲጣራ ተጠይቋልየአውሮፓ ህብረት የሠብአዊ መብቶች ልዩ ተወካይ ስታቭሮስ ላምብሪኒዲስ፤ በኢትዮጵያ ያለውን የሠብአዊ መብቶች አያያዝ በተመለከተ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝና ከሌሎች ባለስልጣናት ጋር የተወያዩ ሲሆን መንግስት የሠብአዊ መብቶች አያያዝን እንዲያሻሽል ተጠይቋል፡፡ የህብረቱ…
Rate this item
(3 votes)
“የትንፋሽ መመርመሪያው ውጤት እያመጣ ነው” የአዲስ አበባ ፖሊስ ትራፊክ ፅ/ቤት፣በአዲሱ የትንፋሽ መመርመሪያ በመጠቀም ለበአሉ ጠጥተው በሚያሽከረክሩ ግለሰቦች ላይ በሁሉም የከተማዋ አካባቢዎች ጠንካራ ክትትል እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ የፅ/ቤቱ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ም/ኢንስፔክተር አሰፋ መዝገቡ፤ አዲሱ የትንፋሽ መመርመሪያ መሳሪያ ሥራ ላይ ከዋለ ጀምሮ…
Rate this item
(2 votes)
• የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ “አዲስ አድማስ” ይቅርታ መጠየቅ አለበት አሉ• በውሸት ወሬ ይነዛሉ ባሏቸው ወገኖች ላይ እርግማን አወረዱ የጋምቤላ ክልልና የደቡብ ሱዳን አህጉረ ስብከት ጽ/ቤት፥ መንበረ ጵጵስና በሆነችው የሐመረ ኖኅ ኪዳነ ምሕረት ካቴድራል፣ “የወርቅ ጽላት የገባበት ጠፋ” መባሉን…
Rate this item
(7 votes)
የዘጠኝ በጎ አድራጎት ድርጅቶች 24 ሰራተኞች ከሰኞ ጀምሮ በእስር ላይ ከቆዩ በኋላ ባለፈው ሀሙስ እያንዳንዳቸው በሁለት ሺህ ብር ዋስ መፈታታቸውን ድርጅቶቹ ገለፁ፡፡ የደንበል አካባቢ ፖሊስ ባለፈው ሰኞ፤ ‹‹ዝቅተኛ ኑሮ ባላቸው ሰዎች ስም ያለአግባብ ገንዘብ በመሰብሰብ ጥፋት ፈፅማችኋል›› በሚል ክሱን እንደመሰረተባቸው…