ዜና
ወደ 100 ሺህ የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን ይመለሳሉ ተብሎ ይጠበቃል በሳኡዲ ከሚገኙ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ጥቂቶቹ ብቻ የመኖሪያ ፍቃድ እንዳላቸው የተገለፀ ሲሆን፤ መኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው የሌላ ሀገር ዜጎች በ90 ቀናት ውስጥ ሳኡዲ አረቢያን ለቀው እንዲወጡ የታወጀውን አዋጅ ተከትሎ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…
Read 4199 times
Published in
ዜና
የወለጋ፣ የሐረርና የቦረና ከብቶች ዘንድሮ ወደ አዲስ አበባ አልገቡምበአቃቂ ለ12 ዓመታት በበሬና በበግ ንግድ ላይ የተሰማሩት አቶ አስቻለው ሽመልስ፤ ከዓምናው የትንሳኤ በዓል ገበያ አንፃር ሲታይ የዘንድሮው በከብቶች ጥራትም ሆነ በዋጋ የተሻለ ነው ይላሉ። ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ ዓምና በሬ አምራች በሆኑ…
Read 7623 times
Published in
ዜና
‹‹ማዕከላዊ›› ላይ የሚቀርቡ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች አቤቱታ በገለልተኛ ቡድን እንዲጣራ ተጠይቋልየአውሮፓ ህብረት የሠብአዊ መብቶች ልዩ ተወካይ ስታቭሮስ ላምብሪኒዲስ፤ በኢትዮጵያ ያለውን የሠብአዊ መብቶች አያያዝ በተመለከተ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝና ከሌሎች ባለስልጣናት ጋር የተወያዩ ሲሆን መንግስት የሠብአዊ መብቶች አያያዝን እንዲያሻሽል ተጠይቋል፡፡ የህብረቱ…
Read 3020 times
Published in
ዜና
“የትንፋሽ መመርመሪያው ውጤት እያመጣ ነው” የአዲስ አበባ ፖሊስ ትራፊክ ፅ/ቤት፣በአዲሱ የትንፋሽ መመርመሪያ በመጠቀም ለበአሉ ጠጥተው በሚያሽከረክሩ ግለሰቦች ላይ በሁሉም የከተማዋ አካባቢዎች ጠንካራ ክትትል እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ የፅ/ቤቱ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ም/ኢንስፔክተር አሰፋ መዝገቡ፤ አዲሱ የትንፋሽ መመርመሪያ መሳሪያ ሥራ ላይ ከዋለ ጀምሮ…
Read 2463 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 April 2017 12:35
የጋምቤላ ሀገረ ስብከት፤ ”የኪዳነ ምሕረት ጽላት ጠፋ” መባሉን አስተባበለ
Written by Administrator
• የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ “አዲስ አድማስ” ይቅርታ መጠየቅ አለበት አሉ• በውሸት ወሬ ይነዛሉ ባሏቸው ወገኖች ላይ እርግማን አወረዱ የጋምቤላ ክልልና የደቡብ ሱዳን አህጉረ ስብከት ጽ/ቤት፥ መንበረ ጵጵስና በሆነችው የሐመረ ኖኅ ኪዳነ ምሕረት ካቴድራል፣ “የወርቅ ጽላት የገባበት ጠፋ” መባሉን…
Read 3910 times
Published in
ዜና
የዘጠኝ በጎ አድራጎት ድርጅቶች 24 ሰራተኞች ከሰኞ ጀምሮ በእስር ላይ ከቆዩ በኋላ ባለፈው ሀሙስ እያንዳንዳቸው በሁለት ሺህ ብር ዋስ መፈታታቸውን ድርጅቶቹ ገለፁ፡፡ የደንበል አካባቢ ፖሊስ ባለፈው ሰኞ፤ ‹‹ዝቅተኛ ኑሮ ባላቸው ሰዎች ስም ያለአግባብ ገንዘብ በመሰብሰብ ጥፋት ፈፅማችኋል›› በሚል ክሱን እንደመሰረተባቸው…
Read 2175 times
Published in
ዜና