ዜና

Rate this item
(25 votes)
• ዶ/ር ቴዎድሮስ ከ185 በላይ በሚሆኑ አገራት፣ በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር የፈጀ የምረጡኝ ቅስቀሳ አድርገዋል• ከውጭም ከውስጥም ከፍተኛ ድጋፍ እና ተቃውሞ ገጥሟቸዋልቀጣዩ የዓለም የጤና ድርጅት መሪ በመጪው ማክሰኞ ይፋ የሚደረግ ሲሆን፣ ለመጨረሻው ዙር ከደረሱት 3 ዕጩ ተወዳዳሪዎች መካከል አንዱ የሆኑት ዶ/ር…
Rate this item
(4 votes)
‹‹የፓርላማው ውሣኔ ተቀባይነት የለውም›› - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርየአውሮፓ ፓርላማ በኢትዮጵያ የተደነገገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲነሣና የተቃዋሚ ፖለቲከኛው ዶ/ር መረራ ጉዲና እንዲፈቱ የሚጠይቅ የውሣኔ ሃሣብ ያሣለፈ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት ውሣኔው ተቀባይነት እንደሌለው አስታውቋል፡፡ ፓርላማው ከትናንት በስቲያ ያሣለፈው የውሣኔ ሃሳብ በዋናነት ፖለቲከኛው…
Rate this item
(10 votes)
የኢቢሲው ጋዜጠኛ ብሩክ እንዳለ ከድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን /ቴዲ አፍሮ/ ጋር ካደረገውና ባለፈው ሳምንት በእሁድ መዝናኛ ፕሮግራም ላይ ይቀርባል ተብሎ ከተዋወቀ በኋላ በድርጅቱ የስራ ሃላፊዎች ውሳኔ ሳይተላለፍ ቀርቷል ከተባለው ቃለመጠይቅ ጋር በተያያዘ በፈቃዱ ስራውን መልቀቁን አስታወቀ፡፡ላለፉት 4 አመታት በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን…
Rate this item
(10 votes)
“እምነትና ውኃ እንጂ ቅብዐ ቅዱስም ሜሮንም አልነበረም፤ ሰውዬውም አልቀባኝም”ቅዱስ ሲኖዶሱ ከሹመታቸው በፊት ጉዳዩ እንዲጣራ አዝዟልየኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በመጪው ሐምሌ፣ 16 ኤጲስ ቆጶሳትን ትሾማለች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፣ በመጪው ሐምሌ ወር ኤጲስ ቆጶስነት የሚሾሙ 16 መነኰሳትንና ቆሞሳትን የመረጠ…
Rate this item
(8 votes)
ለገጣፎ የሚገኘው የወረኩማ ባርና ሬስቶራንት ባለቤት አቶ ደረጀ ሺበሺና የታላቅ ወንድሙ ሀሰን ሁሴን (ጫንያለው) በሰሜን ሸዋ ዞን መንዝና ማማምድር ወረዳ፣ ቆሎ ማርገፊያ ቀበሌ በጥይት መገደላቸው አስደንጋጭ ሆኗል፡፡ ፖሊስ የገዳዮቹን ማንነትና የግድያውን መንስኤ ለማጣራት ምርመራ መጀመሩን ለአዲስ አድማስ ገልጿል፡፡ሟች ወንድማማቾች ወደ…
Rate this item
(3 votes)
የመኢአድ እና የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች፤ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የሚገኙ አባሎቻችንን እንዳንጠይቅ ተከለከልን ሲሉ ያማረሩ ሲሆን ታሳሪዎች ከሚደርስባቸው እንግልት የተነሳ ለከፍተኛ የጤና ችግር እየተጋለጡ ነው ብለዋል፡፡የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት እና የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች በጋራ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፤ ማክሰኞ ግንቦት 8 ቀን…